ዜና

Rate this item
(33 votes)
· የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ፣ የአ.አ.ዩ ፕሬዚዳንት፣ የስነ ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽነር ይገኙበታል ----· በቻይና፣ በአሜሪካ፣በአውሮፓ ፓርላማ --ያሉ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ሊተኩ ይችላሉከ97 ምርጫ ማግስት ጀምሮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን፣ በሰብሳቢነት ሲመሩ የቆዩት ፕ/ር መርጋ በቃናን ጨምሮ፣የታወቁ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት፣ሰሞኑን በአምባሳደርነት የተሾሙ ሲሆን…
Rate this item
(5 votes)
በመላው ዓለም ከ1 ሚሊዮን በላይ ራስ ተፈሪያውያን አሉ· አስተዋፅኦ ያበረከቱ የውጭ ሀገር ዜጎችም የመብቱ ተጠቃሚ ናቸው ለኢትዮጵያ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ የውጭ ሀገር ዜጎች፤ ቤተ እስራኤላውያንና የራስ ተፈሪያን እምነት ተከታዮች፤ የትውልደ ኢትዮጵያ መታወቂያ እንዲያገኙ ተወሰነ፡፡ እነዚህ የውጭ ሀገር ዜጎች፣ የትውልደ ኢትዮጵያ…
Rate this item
(8 votes)
አዋጁ ለተጨማሪ ጊዜያት እንዳይራዘም ፓርቲው ጠይቋልከታወጀ 10 ወር ገደማ ያስቆጠረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከ5 ቀን በኋላ ይነሳ ይቀጥል የሚታወቅ ሲሆን ሰማያዊ ፓርቲ በበኩሉ፤የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከተነሳ፣ ሐምሌ 30 እና ነሐሴ 7 ቀን 2009 ዓ.ም፣ በአዲስ አበባ ህዝባዊ ስብሰባና ሰላማዊ ሰልፍ…
Saturday, 29 July 2017 11:30

የአዲስ አድማስ ማሳሰቢያ

Written by
Rate this item
(11 votes)
ያለወትሮአችን ማሳሰቢያ ለመፃፍ የተገደድነው አንዲት ስማችን የተጠቀሰባት ሃሰተኛ (‹ፎርጂድ› የበለጠ ይገልፀዋል) ደብዳቤ ሰሞኑን ዝግጅት ክፍላችን በመድረሷ ነው፡፡ ደብዳቤዋ የታለመችው ለቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ነው፡፡ ‹‹ስፖንሰር አድርጉን›› ትላለች፡፡ መታለም ብቻ ሳይሆን ለፋብሪካውም ደርሳለች፡፡ ‹‹አፍሪካ ፖስት ሚዲያ ሴንተር›› በሚል ማህተም የተከተበችው ይህች…
Rate this item
(4 votes)
ከአዲስ አበባ ወደ ጁቡቲ ወደብ መውጫ እንዲሁም ወደ አቃቂ መተላለፊያ የሆነው ድልድይ በመበላሸቱ የትራንስፖርት አገልግሎት የተስተጓጎለ ሲሆን ነዋሪዎች ወትሮ ከነበረው የትራንስፖርት ታሪፍ አራት እጥፍ ድረስ በመክፈል ለመጓጓዝ መገደዳቸውንና ለእንግልት መዳረጋቸውን ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ በተለይም 08 ድልድይ የሚባለውና ከ2 መቶ ሺህ…
Rate this item
(1 Vote)
በአውሮፓና በአሜሪካ ከ120 በላይ ስኬታማ የሙዚቃ ኮንሰርቶችን በማቅረብ የሚታወቀው የሬጌው አቀንቃኝ ኦጄኬን ኦሊቨር ወይም በመድረክ ስሙ “ፕሮቶጄ” ዛሬ ምሽት በላፍቶ ሞል ያቀነቅናል። “The Indignation” ተብሎ በሚጠራውና በሰባት ታዋቂ የሙዚቃ ተጫዋች የተደራጀው ሙሉ ባንዱ ታጅቦ የሚያቀነቅነው የ33 ዓመ ከታወጀ 10 ወር…