ዜና

Rate this item
(4 votes)
አዴፓ በሃገሪቱ አንድ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ እንዲፈጠር ለተቃዋሚዎች፣ ለምሁራንና ለህዝቡ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን በሚቀጥሉት 6 ወራት ይህን ውጥን እውን ለማድረግ በትጋት እንደሚሰራም አስታውቋል፡፡ ‹‹ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ መፍጠር የወቅቱ ቀዳሚና አንገብጋቢ ጥያቄ ነው›› በሚል ፓርቲው ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ ኢዴፓ የራሱን…
Rate this item
(7 votes)
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀ ወዲህ ማናቸውንም የፖለቲካ እንቅስቃሴ ማድረግ አልቻልንም ያሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአቤቱታ ደብዳቤ ለጠ/ሚኒስትሩ መፃፋቸውን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና ሰማያዊ ፓርቲ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በዕለት ተዕለት የፓርቲ ሥራቸው ላይ ችግር እንደፈጠረባቸው አዋጁን በተመለከተ…
Rate this item
(4 votes)
ባለፈው መስከረም 7/2009 ምሽት ላይ በተለምዶ ቀራኒዮ ማዞሪያ (ካሜሮን ኤምባሲ) እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ግለሰብ ሆነ ተብሎ በተፈፀመ የመኪና ግጭት ጉዳት ከደረሰባቸው 3 ወጣቶች መካከል አንዱ አሁንም ራሱን እንደሳተ ነው፡፡ ወጣቱ በግጭቱ በጭንቅላቱ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ለወራት ሳይነቃ ሊቆይ…
Rate this item
(2 votes)
የሪል እስቴት ከበርቴው ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ 45ኛው ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸው በኢትዮጵያ ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ እንደማያመጣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ገለፁ፡፡ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በበኩላቸው፤ ለተመራጩ ፕሬዚዳንት ባለፈው ረቡዕ በመንግሥታቸው ስም የእንኳን ደስ ያለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በምርጫው ብዙዎችን ያስደነገጠ ውጤት ያመጡት ዶናልድ…
Rate this item
(20 votes)
ባለፈው ማክሰኞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ያዋቀሩት ምሁራን የተካተቱበት አዲሱ ካቢኔ፤ ለህዝቦች ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት በትጋት እንደሚሰራ አዳዲሶቹ ተሿሚዎች የገለፁ ሲሆን ተቃዋሚዎች በበኩላቸው፤ ግለሰቦችን በመቀያየር ውጤት እንደማይመጣ ጠቁመው፤ ዋና መፍትሄው የፖሊሲ ለውጥ ማድረግ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ 30 አባላት ያሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩን…
Rate this item
(9 votes)
የዶላር ምንዛሬ በከፍተኛ መጠን እያሻቀበ ሲሆን 1 ዶላር በጥቁር ገበያ ከ26 ብር በላይ እየተመነዘረ ነው ተብሏል፡፡ ለዶላር ምንዛሬ መናር ዋነኛው ምክንያት፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረትና በኢትዮጵያ የዶላር የምንዛሬ መጠን አለመሻሻል መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፤ ዓለም ባንክና አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF)፤ የዶላር…