ዜና
አዴፓ በሃገሪቱ አንድ ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ እንዲፈጠር ለተቃዋሚዎች፣ ለምሁራንና ለህዝቡ ጥያቄ ያቀረበ ሲሆን በሚቀጥሉት 6 ወራት ይህን ውጥን እውን ለማድረግ በትጋት እንደሚሰራም አስታውቋል፡፡ ‹‹ጠንካራ ተቃዋሚ ፓርቲ መፍጠር የወቅቱ ቀዳሚና አንገብጋቢ ጥያቄ ነው›› በሚል ፓርቲው ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ ኢዴፓ የራሱን…
Read 3787 times
Published in
ዜና
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀ ወዲህ ማናቸውንም የፖለቲካ እንቅስቃሴ ማድረግ አልቻልንም ያሉ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአቤቱታ ደብዳቤ ለጠ/ሚኒስትሩ መፃፋቸውን ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና ሰማያዊ ፓርቲ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በዕለት ተዕለት የፓርቲ ሥራቸው ላይ ችግር እንደፈጠረባቸው አዋጁን በተመለከተ…
Read 2895 times
Published in
ዜና
ባለፈው መስከረም 7/2009 ምሽት ላይ በተለምዶ ቀራኒዮ ማዞሪያ (ካሜሮን ኤምባሲ) እየተባለ በሚጠራው አካባቢ በአንድ ግለሰብ ሆነ ተብሎ በተፈፀመ የመኪና ግጭት ጉዳት ከደረሰባቸው 3 ወጣቶች መካከል አንዱ አሁንም ራሱን እንደሳተ ነው፡፡ ወጣቱ በግጭቱ በጭንቅላቱ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ለወራት ሳይነቃ ሊቆይ…
Read 3863 times
Published in
ዜና
የሪል እስቴት ከበርቴው ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ 45ኛው ፕሬዚዳንት ሆነው መመረጣቸው በኢትዮጵያ ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ እንደማያመጣ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ገለፁ፡፡ ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በበኩላቸው፤ ለተመራጩ ፕሬዚዳንት ባለፈው ረቡዕ በመንግሥታቸው ስም የእንኳን ደስ ያለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በምርጫው ብዙዎችን ያስደነገጠ ውጤት ያመጡት ዶናልድ…
Read 1387 times
Published in
ዜና
Sunday, 06 November 2016 00:00
‹‹የህዝብ ጥያቄ ለመመለስ እንስራለን›› - አዲስ ተሿሚዎች ‹‹የፖሊሲ ለውጥ ከሌለ ውጤት አይመጣም›› - ተቃዋሚዎች
Written by አለማየሁ አንበሴ
ባለፈው ማክሰኞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ያዋቀሩት ምሁራን የተካተቱበት አዲሱ ካቢኔ፤ ለህዝቦች ጥያቄ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት በትጋት እንደሚሰራ አዳዲሶቹ ተሿሚዎች የገለፁ ሲሆን ተቃዋሚዎች በበኩላቸው፤ ግለሰቦችን በመቀያየር ውጤት እንደማይመጣ ጠቁመው፤ ዋና መፍትሄው የፖሊሲ ለውጥ ማድረግ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ 30 አባላት ያሉት የጠቅላይ ሚኒስትሩን…
Read 6170 times
Published in
ዜና
የዶላር ምንዛሬ በከፍተኛ መጠን እያሻቀበ ሲሆን 1 ዶላር በጥቁር ገበያ ከ26 ብር በላይ እየተመነዘረ ነው ተብሏል፡፡ ለዶላር ምንዛሬ መናር ዋነኛው ምክንያት፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረትና በኢትዮጵያ የዶላር የምንዛሬ መጠን አለመሻሻል መሆኑን የጠቆሙት ምንጮች፤ ዓለም ባንክና አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF)፤ የዶላር…
Read 6371 times
Published in
ዜና