ዜና
በተለያዩ አካባቢዎች የተፈጠሩትን ግጭቶች ለመፍታት፣ መንግስት የሠላም ጥሪ በማቅረብ ብሔራዊ እርቅ መፍጠር እንዳለበት ተቃዋሚዎች ገለፁ፡፡ ችግሮቹ የተከሰቱት የፌደራል አደረጃጀት ትክክለኛ አቅጣጫ ስላልያዘ ነው በማለት የገለፀው ኢዴፓ በበኩሉ፤ መንግስት ስርአቱን መመርመር አለበት ብሏል፡፡ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፤…
Read 7166 times
Published in
ዜና
ቀይ መስቀል 1 ቢሊዮን ብር ለማሰባሰብ አቅዷል በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የግብፅ መንግሥት በዓለም የምግብ ፕሮግራም በኩል የ1 ሚ. ዶላር (20ሚ. ብር ገደማ) እርዳታ ለገሠ። ግብፅ እርዳታውን የለገሰችው የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች ወንድማማችነትና ለችግር ደራሽነት ለማረጋገጥ መሆኑን የግብፅ መንግስት…
Read 3866 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 February 2016 11:19
“ለፍ/ቤት ያዘጋጀነው የፅሁፍ ምላሽ በማረሚያ ቤት ታገደብን” - ተከሳሾች
Written by አለማየሁ አንበሴ
“ለፍ/ቤት የሚያቀርቡትን ፅሁፍ ማረሚያ ቤት ሳንሱር ማድረግ አይችልም” - ፍ/ቤት በሽብር ክስ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ በአቃቤ ህግ ለቀረበብን የሰነድ ማስረጃ ያዘጋጀነው የፅሁፍ ምላሽ በማረሚያ ቤት ታገደብን ሲሉ ለፍ/ቤት አመለከቱ፡፡ ከእስር የተለቀቁት አቶ ሃብታሙ አያሌው ምላሻቸውን በፅሁፍ አቅርበዋል፡፡ በሽብር…
Read 2070 times
Published in
ዜና
አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲፈቱ በተደጋጋሚ ጠይቀዋል የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍሊፕ ሃሞንድ በእንግሊዝና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ በማሳደግ ላይ ትኩረት ያደረገ ጉብኝት ለማድረግ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ ከትናንት በስቲያ በድረ-ገጹ አስታወቀ፡፡ባለስልጣናቱ…
Read 4674 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 February 2016 11:15
በሻሸመኔ፣ በተወላጅነት ሰበብ የተከሰተው ችግር እንዲታረም ፓርቲዎቹ ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሻሸመኔ አካባቢ “የኦሮሞ ተወላጅ”፣ “የወላይታ ተወላጅ” በሚል የተከሰተው ግጭትና ጥቃት እንዳሳዘናቸው የገለፁ ሁለት የፖለቲካ ድርጅቶች፤ በሰላምና በፍቅር አብሮ የመኖር ባህል መቀጠል እንዳለበት አሳሰቡ፡፡ የወላይታ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ግንባርና የመላ ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ በሻሸመኔና በአጂ አካባቢ በተከሰተው ግጭት፤ በርካታ…
Read 3630 times
Published in
ዜና
100 ሚ. ብር የሚፈጅ ሁለገብ ህንፃ ለመገንባት አቅዷል የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር በአዲስ አበባ ሲኤምሲ አካባቢ 3ሺ ካሬ ሜትር ቦታ ከመንግስት እንደተሰጠው አስታወቀ፡፡ ከንጉሡ ጊዜ ጀምሮ ማህበሩ በተለያየ መልኩ የመሬት ጥያቄውን ሲያቀርብ እንደነበር ያስታወሱት የማህበሩ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙሴ ያዕቆብ፤ አሁን የዘመናት…
Read 3267 times
Published in
ዜና