ዜና

Rate this item
(36 votes)
በተለያዩ አካባቢዎች የተፈጠሩትን ግጭቶች ለመፍታት፣ መንግስት የሠላም ጥሪ በማቅረብ ብሔራዊ እርቅ መፍጠር እንዳለበት ተቃዋሚዎች ገለፁ፡፡ ችግሮቹ የተከሰቱት የፌደራል አደረጃጀት ትክክለኛ አቅጣጫ ስላልያዘ ነው በማለት የገለፀው ኢዴፓ በበኩሉ፤ መንግስት ስርአቱን መመርመር አለበት ብሏል፡፡ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፤…
Rate this item
(15 votes)
ቀይ መስቀል 1 ቢሊዮን ብር ለማሰባሰብ አቅዷል በኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የግብፅ መንግሥት በዓለም የምግብ ፕሮግራም በኩል የ1 ሚ. ዶላር (20ሚ. ብር ገደማ) እርዳታ ለገሠ። ግብፅ እርዳታውን የለገሰችው የሁለቱን ሃገራት ህዝቦች ወንድማማችነትና ለችግር ደራሽነት ለማረጋገጥ መሆኑን የግብፅ መንግስት…
Rate this item
(13 votes)
“ለፍ/ቤት የሚያቀርቡትን ፅሁፍ ማረሚያ ቤት ሳንሱር ማድረግ አይችልም” - ፍ/ቤት በሽብር ክስ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ በአቃቤ ህግ ለቀረበብን የሰነድ ማስረጃ ያዘጋጀነው የፅሁፍ ምላሽ በማረሚያ ቤት ታገደብን ሲሉ ለፍ/ቤት አመለከቱ፡፡ ከእስር የተለቀቁት አቶ ሃብታሙ አያሌው ምላሻቸውን በፅሁፍ አቅርበዋል፡፡ በሽብር…
Rate this item
(8 votes)
አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ እንዲፈቱ በተደጋጋሚ ጠይቀዋል የእንግሊዙ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩንና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍሊፕ ሃሞንድ በእንግሊዝና በኢትዮጵያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት የበለጠ በማሳደግ ላይ ትኩረት ያደረገ ጉብኝት ለማድረግ በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ኤምባሲ ከትናንት በስቲያ በድረ-ገጹ አስታወቀ፡፡ባለስልጣናቱ…
Rate this item
(11 votes)
በሻሸመኔ አካባቢ “የኦሮሞ ተወላጅ”፣ “የወላይታ ተወላጅ” በሚል የተከሰተው ግጭትና ጥቃት እንዳሳዘናቸው የገለፁ ሁለት የፖለቲካ ድርጅቶች፤ በሰላምና በፍቅር አብሮ የመኖር ባህል መቀጠል እንዳለበት አሳሰቡ፡፡ የወላይታ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ግንባርና የመላ ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ በሻሸመኔና በአጂ አካባቢ በተከሰተው ግጭት፤ በርካታ…
Rate this item
(8 votes)
100 ሚ. ብር የሚፈጅ ሁለገብ ህንፃ ለመገንባት አቅዷል የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር በአዲስ አበባ ሲኤምሲ አካባቢ 3ሺ ካሬ ሜትር ቦታ ከመንግስት እንደተሰጠው አስታወቀ፡፡ ከንጉሡ ጊዜ ጀምሮ ማህበሩ በተለያየ መልኩ የመሬት ጥያቄውን ሲያቀርብ እንደነበር ያስታወሱት የማህበሩ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙሴ ያዕቆብ፤ አሁን የዘመናት…