ዜና

Rate this item
(4 votes)
• በአማራ ክልል ትራክተር እንጂ ጥይት አያስፈልግም • ይቅርታም ብለን ካሣም ከፍለን ቢሆን፣ እንታረቅ እንስማማ• በምርጫ የሰጣችሁንን ሥልጣን በምርጫ ውሰዱት-ሪፖርታዥ-በትላንትናው ዕለት ከአማራ ክልል ተወካዮች ጋር በጽ/ቤታቸው የተወያዩት ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ፤ በአማራና በኦሮምያ ክልል ነፍጥ አንግበው ከሚንቀሳቀሱ ወገኖች ጋር በጠረጴዛ ዙሪያ…
Rate this item
(1 Vote)
87ኛውን የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀንን በማስመልከት በሰማእታት ሀዉልት የአበባ ጉንጉን አኑረናል። ዘላለማዊ ክብር ለጀግኖች ሰማእታት! የ87ኛው የየካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀንን ለማሰብ ነው የአበባ ጉንጉን ያኖሩት። ከንቲባ አዳነች በዚህ ወቅት ባደረጉት ንግግር፤ኢትዮጵያ የዛሬ መልክና ቅርፅ የያዘችው የቀደምት አባቶቻችን በከፈሉት…
Rate this item
(5 votes)
እውነቱ ማውጣት፣ ተጎጂዎችን መካስና የወንጀለኞችን ተጠያቂነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገልጿል። የሚዲያ ባለሙያዎች አገራዊ መግባባቱን ሊያሣኩትም ሊያፈርሱትም ይችላሉ ተብሏል የሽግግር ፍትህ ሂደቱ በማህበረሰቡ መሃከል የሚኖረውን ስንጥቅ የሚደፍን መሆን አለበት። በኢትዮጵያ በቅርቡ ተግባራዊ መደረግ ይጀምራል ተብሎ የሚጠበቀው የሽግግር ፍትሕ፤ የሕግ የበላይነትን ለማስፈን ፤…
Rate this item
(0 votes)
በመንግስት ተቋማቱ ጫና አገልግሎቱን ለማቆም ተገደናል - የማዕከሉ መስራች“ከገባነው ውል ያጎደልነው የለም” - አዲስ አበባ ጤና ቢሮ እና ምንሊክ ሆስፒታልከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያዊቷ ዲያስፖራ ትዕግስት አበበ፣ በአዲስ አበባ ጤና ቢሮና በዳግማዊ ምንሊክ ሆስፒታል ትብብር ለኩላሊት ታማሚዎች ነፃ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት…
Rate this item
(0 votes)
ሲንቄ ባንከ አ.ማ ከተለያዩ ስምንት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ዛሬ የካቲት 7 ቀን 2016 ዓ.ም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ተፈራርሟል፡፡ ባንኩ ከተቋማቱ ጋር ከተፈራረማቸው የመግባቢያ ሰነዶች በተጨማሪ የ50 ሚሊዮን ብር የኢንቨስትመንት ስምምነት ከኢትዮጵያ የነዋይ ዋስትና ሰነዶች ልውውጥ…
Rate this item
(0 votes)
የዳሸን ባንክ ባለአክሲዮኖች ባካሄዱት 30ኛው መደበኛ ጉባኤ የተመረጠውና የምርጫውም ውጤት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፀደቀለት አዲሱ የዳሸን ባንክ ቦርድ ባደረገው የመጀመሪያ ጉባኤ ላይ ባለፉት ሶስት ዓመታት ባንኩን በዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀ-መንበርነት ያገለገሉትን አቶ ዱላ መኮንንን በድጋሚ በዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀ-መንበርነት መርጧል፡፡ አዲሱ ቦርድ…
Page 7 of 436