ዜና

Rate this item
(15 votes)
 ፓርቲው በአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ ጠርቷል ሰማያዊ ፓርቲ በወቅቱ የሀገሪቱ ችግር ላይ መንግሥት፣ ተቃዋሚዎች፣ ምሁራን፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማኖት አባቶችና ተፅዕኖ ፈጣሪ አካላት በጋራ ህዝባዊ ውይይት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ፡፡ በሌላ በኩል በፓርቲ የውስጥ ችግር ሲናጥ የቆየው ሰማያዊ፤ የፓርቲውን ችግር ለመፍታት የሚያስችል አስቸኳይ…
Rate this item
(10 votes)
አምናና ዘንድሮ፣ ከፍተኛ እርዳታ ካገኙ ሦስት አገራት አንዷ ኢትዮጵያ ናት። ለረሃቡ 1.4 ቢ ዶላር (30 ቢ. ብር) እርዳታ ተገኝቷል። ግማሹ ከአሜሪካ! (የዩኤን መረጃ)፡፡ 3ቱ ትልልቅ ለጋሾች፣ የአሜሪካ፣ የእንግሊዝና የጀርመን መንግስታት ናቸው። ረሃብ የሚከሰተው፣ የእህል ምርት ምን ያህል ሲቀንስ ነው? በ1966…
Rate this item
(51 votes)
በ25 ዓመት ውስጥ መሰል ውይይት ሲደረግ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው‹‹ፕሬዚዳንቱ ሁሌም በሬ ክፍት ነው ብለውናል›› - ዶ/ር በዛብህ ደምሴፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ፤ በአማራና በኦሮሚያ ክልል በተፈጠሩ ተቃውሞዎችና ግጭቶች እንዲሁም በአዲስ አበባ ቤት በፈረሠባቸው ነዋሪዎች ጉዳይ ዙሪያ የመኢአድ አመራሮችን በቤተመንግስታቸው ጠርተው አነጋገሩ፡፡…
Rate this item
(16 votes)
የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚ/ር ህገ-መንግስታዊ መብቶች ይከበሩ ብሏል የአለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ባለፉት ሳምንታት በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች ለተቀሰቀሱ ተቃውሞዎችና ውጥረቶች ምክንያት በሆኑ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት እንዲያደርጉ ለኢትዮጵያ መንግስት፣ ለጸጥታ ሃይሎችና ለተቃዋሚዎች ጥሪ አቀረበ፡፡በኢትዮጵያ የሚገኙ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች በላኩልኝ…
Rate this item
(18 votes)
የጋራ ም/ቤቱን ሊለቅ እንደሚችል ፓርቲው ገልጿልበኦሮሚያና በአማራ ክልል የተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶችን አስመልክቶ የሚሰጧቸውን መግለጫዎች የመንግስት ሚዲያዎች አዛብተው ለህዝብ እያቀረቡ ነው ሲል የተቸው ኢዴፓ፤ የፓርቲዎች የጋራ ም/ቤትም ከፓርቲው እውቅና ውጪ አቋሞችን በማንፀባረቅ ደንብ እየጣሰ ነው ብሏል፡፡ ፓርቲው ለአዲስ አድማስ በላከው ደብዳቤ…
Rate this item
(8 votes)
ግድያውን የፈጸሙት ለበቀል ነው ተብሏልባለፈው ሚያዝያ ወር ላይ በጋምቤላ ክልል በሚገኝ የስደተኞች የመጠለያ ጣቢያ የሚሰሩ 10 ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለዋል የተባሉ 23 ደቡብ ሱዳናውያን ስደተኞች ባለፈው ሰኞ በግድያ ወንጀል መከሰሳቸውን ሮይተርስ ዘገበ፡፡በጋምቤላ ጀዊ የስደተኞች የመጠለያ ጣቢያ ውስጥ ሁለት ደቡብ ሱዳናውያን…