ዜና
በተለያዩ ወንጀሎች ፍርድ ተሰጥቶባቸው በማረሚያ ቤት ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች የሚደረግ ይቅርታ አሰጣጥን የሚወስንና በቀድሞ አዋጅ ላይ ማሻሻያዎች የሚያደርግ ረቂቅ አዋጅ ወጣ፡፡ ረቂቅ አዋጁ በይቅርታ አሰጣጡ ላይ በሚኖረው የፕሬዚዳንቱ ሚና ላይ ማሻሻያዎችን አድርጓል፡፡ ሰሞኑን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው ይኸው ረቂቅ…
Read 2618 times
Published in
ዜና
ከቻይና በተገኘ የ4.3 ቢ. ብር ብድር የማስፋፊያ ሥራ ይከናወናል የአዲስ አበባው ቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት፤መንገደኞችን የማስተናገድ አቅሙ እየተጣበበ በመምጣቱ በአሁኑ ወቅት ያለውን የትራፊክ ፍሰት በአግባቡ ማስተናገድ ወደማይችልበት ደረጃ ላይ እየደረሰ መሆኑ ተገለፀ፡፡ በህንፃው ውስጥ ያለው ከፍተኛ የመጣበብ ችግር፤ በአየር መንገዱ…
Read 2848 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 March 2014 12:25
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር በካናዳ የአየር ንብረት ትንበያ ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ
Written by Administrator
የ38 አመቱ ኢትዮጵያዊ ዶክተር ፍሰሃ ኡንዱቼ በካናዳ የመሰረተ ልማትና የትራንስፖርት ሚኒስቴር የማኒቶባ ግዛት የአየር ንብረትና የጎርፍ አደጋ ትንበያ ዳይሬክተር ሆነው መመረጣቸውን ዊኒፒንግ ፍሪ ፕሬስ ዘገበ፡፡የካናዳ የመሰረተ ልማትና የትራንስፖርት ሚኒስትር ስቲቭ አሽተን ዶክተሩን ለመገናኛ ብዙሃን ለማስተዋወቅ በተዘጋጀ ስነስርዓት ላይ ተገኝተው እንደተናገሩት፣…
Read 2881 times
Published in
ዜና
የኦህዴድ ሊቀመንበርና የኦሮምያ ክልል ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ አለማየሁ አቶምሳ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ከቆዩ በኋላ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ህይወታቸው እንዳለፈ የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የዘገበ ሲሆን የቀብር ስነስርዓታቸው በዛሬው እለት በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስትያን ይፈፀማል ተብሏል፡፡ በጳጉሜ 2002 ዓ.ም በአዳማ ከተማ በተደረገው…
Read 5199 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 March 2014 12:12
የሰበታ ከንቲባና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ ከሀላፊነታቸው ተነሱ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የሰበታ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ የነበሩት አቶ የማነ ይገዙ እና የኦሮሚያ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ድርጅት ስራ አስኪያጅ አቶ መስፍን ኃይሌ በግምገማ ከኃላፊነት መነሳታቸውን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፊንፊኔ ዙሪያ፣ኦሮሚያ ልዩ ዞን ሰበታ ከተማ ከንቲባ በመሆን ያስተዳደሩት አቶ የማነ፤…
Read 5511 times
Published in
ዜና
የመሬት ፖሊስን ለማስለወጥ እታገላለሁ ብሏል አንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ የመሬት ጥያቄን አጀንዳው በማድረግ ለሶስት ወራት የሚዘልቅ ሁለተኛ ዙር “የሚሊዮኖች ድምፅ ለነፃነት” ንቅናቄ መጀመሩን ጠቁሞ መሬት በመንግስት ቁጥጥር ስር መሆኑን በመቃወም እንደሚንቀሳቀስ ገልጿል፡፡ፓርቲው በትናንትናው እለት በሠጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤መሬት በመንግስት ቁጥጥር ስር…
Read 2501 times
Published in
ዜና