ዜና
“የግንዛቤ ችግር ያለባቸው ሰራተኞች አሉባልታ ነው” - ዩኒቨርስቲውበባህርዳር ዩኒቨርስቲ አስተዳደራዊ ችግር መማረራቸውን የተናገሩት የዩኒቨርስቲው ሠራተኞች፤በየጊዜው መምህራን ሥራቸውን እየለቀቁ እንደሚወጡ ገለፁ፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ባይሌ ዳምጤ በበኩላቸው፤ የግንዛቤ ችግር ያለባቸው ሰራተኞች አሉባልታ እንጂ በዩኒቨርስቲው ውስጥ አስተዳደራዊ ችግር እንደሌለ ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡…
Read 4875 times
Published in
ዜና
በቀድሞው የሃገር ውስጥ ደህንነት ኃላፊ አቶ ወልደሥላሴ ወ/ሚካኤልና የቅርብ ዘመዶቻቸው ላይ የቀረበውን የሙስና ክስ፣አቃቤ ህግ እንደገና አሻሽሎ ያቀረበ ሲሆን የተከሳሽ ጠበቃ በበኩላቸው፤ ማሻሻያው በፍርድ ቤት ትዕዛዝ መሰረት የቀረበ አይደለም ሲሉ ተቃውመዋል፡፡ ቀደም ሲል አቃቤ ህግ፣ በደህንነት ኃላፊውና በክሱ በተካተቱት ወንድምና…
Read 3512 times
Published in
ዜና
“በሁሉም ማዕከላት አገልግሎቱ ያለእንከን እየተሰጠ ነው”በአዲስ አበባ ተግባራዊ በተደረገው የቅድመ ክፍያ የመብራት አገልግሎት አሰጣጥ ደንበኞች መማረራቸውን እየገለፁ ሲሆን መብራት ሃይል በበኩሉ፤ በሁሉም ማዕከላት አገልግሎቱ ያለእንከን እየተሰጠ ነው ብሏል፡፡ ካዛንቺስ በሚገኘው የቅድመ ክፍያ አገልግሎት ማዕከል፣በክፍያ አሰባሰብ ላይ ቅሬታ ሲያቀርቡ ያገኘናቸው አንዳንድ…
Read 2741 times
Published in
ዜና
ጊዜው ቢከፋም ለጋሾች እጃቸው አልታጠፈም 50 በጎ አድራጊዎች 7.7 ቢሊዮን ዶላር ለግሰዋልከሴቶች ለጋሾች ይልቅ ወንድ ለጋሾች በርክተዋል በተጠናቀቀው የፈረንጆች አመት 2013 ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎች ገንዘባቸውን ከለገሱ አሜሪካውያን መካከል፣ የፌስቡክ መስራቹ ማርክ ዙከርበርግና ባለቤቱ ፒሪሲላ ቻን ቀዳሚዎቹ መሆናቸውን ክሮኒክል ኦፍ…
Read 2641 times
Published in
ዜና
Saturday, 15 February 2014 12:19
የዚንክ ንጥረ ነገርን የያዘው የተቅማጥ ማከሚያ መድሃኒት ጠቀሜታው የጐላ ነው ተባለ
Written by መታሰቢያ ካሣዬ
በህፃናት ላይ እየተከሰተ ለሞት የሚዳርጋቸውን የተቅማጥ በሽታ ለማከም የሚረዳና የZinc ንጥረ ነገርን የያዘው ህይወት አድን ጨው ወይም ኦ.አር.ኤስ እጅግ የጐላ ጠቀሜታ እንዳለውና በተቅማጥ ሣቢያ የሚሞቱ ህፃናትን ቁጥር ከግማሽ በላይ ለመቀነስ እንደሚያስችል ተገለፀ፡፡ DKT ኢትዮጵያ ከትናንት በስቲያ በሐርመኒ ሆቴል ባዘጋጀው የግንዛቤ…
Read 4717 times
Published in
ዜና
ከንቲባ ድሪባ ኩማና ኮሚሽነሩ መከራከሪያቸውን ለፍ/ቤት ያቀርባሉ አንድነት፣ የመንግስት አካላትን በተከታታይ እከሳለሁ ብሏልአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት)፣ የአዲስ አበባ ከንቲባና የፖሊስ ኮሚሽነራቸው ላይ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት 8ኛ ወንጀል ችሎት ክስ የመሰረተ ሲሆን ተከሳሾች መልሳቸውን ይዘው እንዲቀርቡ ለየካቲት 24 ቀን 2006…
Read 9974 times
Published in
ዜና