ዜና

Rate this item
(0 votes)
የኢትዮ ምህዳር ዋና አዘጋጅ ጋዜጠኛ ጌታቸው ወርቁ፤ ከንግድ አሰራርና ሸማቾች ባለስልጣን ጋር በተገናኘ ሐሙስ እለት ማዕከላዊ ምርመራ ድረስ ተጠርቶ ቃል እንዲሰጥ ተደረገ፡፡ በባለስልጣኑ ለፖሊስ ያመለከተው፣ ህዳር 23 ቀን 2006 ዓ.ም “የንግድ አሰራርና ሸማቾች ባለስልጣን ቅሬታ ቀረበበት” በሚል ርእስ በጋዜጣው ላይ…
Rate this item
(0 votes)
• ሁለት መኪኖች በስጦታ አገኘ • የተረጂዎችን ቁጥር ወደ አንድ ሺ ሊያሳድግ ነው መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል፤ “ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው” በሚል መርህ ባለፈው እሁድ በግሎባል ሆቴል ባካሄደው የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም፣ ከ3 ሚሊዮን ብር በላይ አሰባሰበ፤…
Rate this item
(0 votes)
• ሻንጣዎችን ጭኖ የተሰወረ የታክሲ ሹፌር “ውለዱ” ተብለናል ሰሞኑን በቦሌ ኤርፖርት ፀጥታን በማስከበር ስራ ላይ በተሰማሩ ፌደራል ፖሊሶች እና የሚኒባስ ታክሲ ሾፌሮች መካከል የተፈጠረው አለመግባባት ወደ ዱላ ማምራቱን የተናገሩ ሹፌሮች፤ “ፌደራሎች ኤርፖርት ውስጥ አንበርክከው ደብድበውናል” አሉ፡፡ችግሩ የተፈጠረው ከዱባይ የመጣች ግለሰብን…
Rate this item
(0 votes)
• የልማት ሥራዎች ለብዝሐ ሕይወት አስተዋፅኦ ሊኖራቸዋል ይገባል ተብሏል • የተከማቸውን አገልጋይ ለማቀፍ የሚያስችል መዋቅርና አደረጃጀት ተዘርግቷልበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አድባራትና ገዳማት ልማትን በማስፋፋት ሐዋርያዊ አገልግሎትን በዘላቂነት ለማከናወን የሚያስችል ሀብትና ንብረት የሚያፈሩበት የልማት ፈንድ ሊያቋቁሙ…
Rate this item
(5 votes)
የአዳማ ገቢዎችና ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የህግ ማስከበር ሃላፊ የነበረው አቶ ተመስገን ጉላን በራሱና በወንድሙ ስም ከገቢው ጋር የማይመጣጠን ከ35 ሚሊዮን ብር በላይ ጥሬ ገንዘብ እና ንብረት ይዞ በመገኘቱ ክስ የቀረበበት ሲሆን በፖሊስ ክትትል ስር የነበረው ወንድሙም ከትናንት በስቲያ ፍ/ቤት…
Rate this item
(6 votes)
መቀመጫውን በኒዮርክ ያደረገው የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ቡድኑ /CPJ/ ባለፈው ረቡዕ ይፋ ባደረገው ሪፖርት፤ ጋዜጠኞችን በማሰር ከአለም አስር አገሮች መካከል ኢትዮጵያን በሁለተኛ ደረጃ ያስቀመጠ ሲሆን ኤርትራ ቀዳሚ ሆና፣ ግብፅ በሶስተኝነት ተቀምጣለች፡፡ ሲፔጂ 34 አፍሪካዊ ጋዜጠኞች በሰሜንና ምስራቅ አፍሪካ በእስር ላይ እንደሚገኙ…