ዜና
Sunday, 21 August 2016 00:00
የድሬዳዋ 10ኛ ዓመት የጎርፍ አደጋ መታሰቢያ ስነ- ስርዓትን አስመልክቶ ከድሬደዋ አስተዳደር የተሰጠ ምላሽ
Written by Administrator
ባለፈው ቅዳሜ ነሐሴ 7 ቀን 2008 ዓ.ም በወጣው የጋዜጣችሁ እትም ላይ ‹‹የድሬዳዋ 10ኛ ዓመት የጎርፍ አደጋ አከባበር ከፍተኛ ቅሬታ አስነሳ›› በሚል ርዕስ በትክክለኛ መረጃ ላይ ሳይመሰረት ለቀረበው ዘገባ እንደሚከተለው ምላሽ ለመስጠት እንወዳለን፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ከዛሬ 10 ዓመት በፊት ሐምሌ 28…
Read 2452 times
Published in
ዜና
ቅዳሜና እሁድ በኦሮሚያና በአማራ ክልል በተደረገ ህዝባዊ ተቃውሞና ግጭት 142 ሰዎች መገደላቸውን መኢአድ አስታወቀ፡፡“መንግስት በሀገራችን ዜጎች ላይ የሚፈፅመውን ግድያ በአስቸኳይ ያቁም” በሚል ርዕስ ለጋዜጠኞች መግለጫ የሰጠው የመላ ኢትዮጵያውን አንድነት ድርጅት (መኢአድ)፤ በአማራ ክልል አርብ ሐምሌ 29 እና እሁድ ነሐሴ 1…
Read 6285 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አልማዝ አያና ትናንት በሪዮ ዲ ጄኔሮ ማራካኛ ስታዲዬም በተካሄደው የ31ኛው ኦሎምፒያድ በሴቶች የ10ሺህ ሜትር የዓለምና የኦሎምፒክ ሪኮርዶችን በማስመዝገብ የወርቅ ሜደልያ ተጎናፅፋለች፡፡ አልማዝ በ10 ሺ ሜትር ውድድሩ ተፎካካሪዎቿን በሰፊ ርቀት ቀድማ ስታሸንፍ የተደነቀው የውድድሩ ኮሜንታተር “በጣም ጎበዝ” ሲል አድንቋታል፡፡…
Read 6738 times
Published in
ዜና
መድረክ የሽግግር መንግስት እንዲቋቋም ጠይቋልመንግስት በዜጎች ላይ የኃይል እርምጃ ከመውሰድ እንዲቆጠብ አሳሰቡሰሞኑን በኦሮሚያና በአማራ ክልል የተደረጉ የህዝብ ተቃውሞዎችን ተከትሎ በተከሰተ ግጭት በርካቶች ህይወታቸውን እንዳጡ የገለፁት ዋና ዋና ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ ሁኔታው በዚህ ከቀጠለ ሀገሪቱ ልትበታተን ትችላለች የሚል ስጋት እንዳላቸው ጠቁመው፣ በአስቸኳይ…
Read 5519 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ መንግስት፣ በግማሽ ዓመት 670 ሚ.ዶላር ለእዳ ክፍያ አውጥቷልየውጭ እዳ በፍጥነት እየተከማቸበት የመጣው የኢትዮጵያ መንግስት፣ በ2006 ዓ.ም የብድር እዳ ከነወለዱ 570 ሚ. ዶላር መክፈሉ የሚታወስ ሲሆን፣ ዘንድሮ ክፍያው በእጥፍ ጨምሮበታል። ዘንድሮ እስከ መጋቢት ድረስ፣ 670 ሚ.ዶላር እንደከፈለ ከገንዘብ ሚኒስቴር የተገኘ…
Read 7288 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበበ መንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን፤ አዲስ በሰራው መዋቅር መስፈርቱን አታሟሉም በሚል ያበረራቸው 600 ሰራተኞች በአንድ ሳምንት ውስጥ ድልድል ሰርቶ ወደ ስራ እንደሚመለሱ ተገለፀ፡፡ ትላንት ከቀትር በፊት ሳር ቤት በሚገኘው የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተደረገው ስብሰባ፤ የመንገድ ትራንስፖርት ባለስልጣን…
Read 3273 times
Published in
ዜና