ዜና
በቅርቡ የተቋቋመው “የኢትዮጵያ ጋዜጠኞች መድረክ” ከትናንት በስቲያ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዶ የማህበሩን የመተዳደሪያ ደንብ ያፀደቀ ሲሆን አመራሮቹንና የስራ አስፈጻሚ አካላትንም መርጧል፡፡ ጋዜጠኛ በትረ ያዕቆብ ሊቀመንበር፣ ጋዜጠኛ ስለሺ ሃጐስ ምክትል ሊቀመንበር እንዲሁም ጋዜጠኛ ነብዩ ሃይሉ ዋና ፀሃፊ በመሆን የተመረጡ ሲሆን ጋዜጠኛ አያሌው…
Read 1727 times
Published in
ዜና
የመኢአድ 22ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ነገ በተለያዩ ዝግጅቶች በድርጅቱ ጽ/ቤቱ የሚከበር ሲሆን ከአውሮፓ፣ ከአሜሪካና ከካናዳ ጥሪ የተደረገላቸው የድርጅቱ ተወካዮች በበዓሉ ላይ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡ የአዲስ አበባ መስተዳድር ተወካዮችም እንደተጋበዙ ታውቋል፡፡ የመኢአድ ሊቀመንበር አቶ አበባው መሃሪ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤በዓሉን ምክንያት በማድረግ ድርጅቱ…
Read 1364 times
Published in
ዜና
የአፍሪካ መንግስታት 10 በመቶ ያህል በጀታቸውን ግልጽነትና ተጠያቂነት ባለው የበጀት አጠቃቀም በውጤታማ ግብርና ላይ እንዲያውሉ ጥሪ የቀረበ ሲሆን ከ85 ሚሊዮን በላይ አፍሪካውያንን ከድህነት ለማውጣት ያለመ ዘመቻ በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ ላይ ተጀምሯል። “ዋን” የተሰኘው አህጉር በቀል ተቋም ባለፈው ረቡዕ በአዲስ…
Read 1415 times
Published in
ዜና
አንድ ኪሎ ጤፍ በአውሮፓ ከ200 ብር በላይ ይቸበቸባል የአሜሪካ አውሮፓና፣ እስራኤል ገበሬዎች ጤፍ እያመረቱ ነው ከጤፍ ተፈላጊነት የኢትዮጵያ ገበሬዎች መጠቀም አለባቸው ተባለ “ጤፍ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ሱስ ነው” ትላለች - የ”ዘ ጋርዲያን” ዘጋቢዋ ኤሊሳ ጆብሰን፤ ባለፈው ሳምንት ለንባብ ባበቃችው ዘገባ ላይ፡፡…
Read 4820 times
Published in
ዜና
ከአስራ አራት ቀን በፊት “አድዋ ይከበር ይዘከር ለዘላለም” በሚል መሪ ቃል ከአዲስ አበባ ጣይቱ ሆቴል የእግር ጉዞ የጀመሩት የጉዞ አድዋ አባላት፤ የካቲት 23 ታሪካዊቷ አድዋ አምባ እንደሚደርሱ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ ወደ አድዋ የሚያደርጉትን ታሪካዊ ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት በዶ/ር አኧዘ ጣዕመ፣…
Read 1546 times
Published in
ዜና
በቶም ፊልም ኘሮዳክሽን የቀረበው “ፅኑ ቃል” ፊልም የካቲት 2 ቀን 2006 ዓ.ም በሁሉም የግል ሲኒማ ቤቶች እንዲሁም የካቲት 3 በሸራተን አዲስ እና በመንግስት ሲኒማ ቤቶች ለእይታ ይቀርባል፡፡የ1 ሰዓት ከ50 ደቂቃ ርዝማኔ ያለውን ይህን ፊልም ሠርቶ ለማጠናቀቅ ከአንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ…
Read 1554 times
Published in
ዜና