ዜና

Rate this item
(2 votes)
‹‹ድርጅቱን እንደግል ንብረት ይጠቀሙበታል›› የቅንጅት ለአንድነትና ለዴሞክራሲ አመራሮች፤ የድርጅቱን ሊቀመንበር አየለ ጫሚሶን አማረሩ፡፡ አመራሮቹ ለአዲስ አድማስ እንደገለፁት፤ሊቀመንበሩ መንግስት ለድርጅቱ መጠቀሚያነት የሰጠውን ቤት ከፋፍለው በማከራየት፤ በወር እስከ 17 ሺህ ብር ለግላቸው ገቢ የሚያደርጉ ሲሆን አመራሮቹ ቢሮ በማጣት በየካፌው ለመሰብሰብና ለመወያየት መገደዳቸውን…
Rate this item
(38 votes)
*በምክትል ጠ/ሚኒስትር ማዕረግ የክላስተር ሹመት ቀርቷል*9 ሚኒስትሮች ባሉበት ይቀጥላሉየህዝብ ጥያቄን ለመመለስ በኢህአዴግ የሚመራው መንግስት ጥልቅ ተሃድሶ አደርጋለሁ ባለው መሰረት ጠ/ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በዛሬው ዕለት የአዳዲስ ሚኒስትሮችን ሹመት ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ይፋ አድርገዋልCC ም/ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ 9 ሚኒስትሮች ባሉበት ሃላፊነት የቀጠሉ…
Rate this item
(11 votes)
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ፤ ሀገሪቱን ያረጋጋል ተብሎ የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በተመለከተ ኮማንድ ፖስቱን ማብራሪያ እንደጠየቀ የፓርቲው ሊቀመንበር ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ገለፁ፡፡ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በተመለከተ፤ “ማንኛውም ተቃዋሚ ፓርቲ የሀገርን ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥል መግለጫ መስጠት የለበትም” እንደሚል…
Rate this item
(4 votes)
በመጪው ሳምንት ሪፖርቱን ለፓርላማ ያቀርባል ነሐሴ 24 ቀን 2008 ዓ.ም በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ላይ የደረሰውን የእሳት አደጋ ተከትሎ የ22 ታራሚዎች ህይወት ማለፉ የሚታወስ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ቃጠሎውን በተመለከተ ያደረገውን የምርመራ ሪፖርት በመጪው ሳምንት ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ያቀርባል ተብሏል፡፡…
Rate this item
(3 votes)
በአገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አይነ ስውራን በመደበኛ ፍ/ቤቶች በዳኝነት ተሹመው እንዲሰሩ የፌደሬሽን ም/ቤት ውሳኔ ማሳለፉ ተገለፀ፡፡ “እስካሁን በልማድ ዓይነ ስውራን በዳኝነት ሥራ ላይ እንዳይሰማሩ ተከልክሎ መቆየቱ አግባብ አይደለም” ያለው የፌዴሬሽን ም/ቤት፣ “ከዚህ በኋላ ዓይነ ሥውራን በመደበኛ ፍ/ቤት በዳኝነት ተሾመው መስራት…
Rate this item
(6 votes)
• የከብት ብዛት በግማሽ የመቀነስ እቅድ፣የጤንነት ነው? ለዚያውም፣ ተራ እቅድአይደለም።• በየቀኑ በቲቪ የሚወደስ በጣም ዝነኛ እቅድ ነው - “የአረንጓዴ ልማት ስትራቴጂ!”ይሉታል።• የከብት ብዛት የሚቀነሰው ለምንድነው?አላማችንን አየር ይበክላል ብሎናልኢቢሲ። Really?• “ስራ አጥነትና ድህነት፣ አንገብጋቢ ችግር ነው” የሚለው የፓርላማ ንግግር በሳምንትተረሳ?• “የአረንጓዴ…