ዜና
“የሰመጉን ሪፖርት አንቀበልም አላልንም” ባለፈው ጥቅምት 5 ቀን 2009 ዓ.ም ታትሞ በወጣው አዲስ አድማስ ጋዜጣ ላይ ከሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ሰመጉ) ዋና ዳይሬክተር አቶ ብፅአተ ተረፈ ጋር በተደረገው ቃለ ምልልስ፤ ‹‹ከፕሬዚዳንቱ ፅ/ቤት ሁለተኛ ሪፖርታችሁን ወደ ፅ/ቤታችን እንዳትልኩ ተብለናል›› ሲሉ የተናገሩት የፕሬዚዳንቱን…
Read 2814 times
Published in
ዜና
ለሚዲያዎች መስፋፋትና እድገት ማነቆ ሆኗልበሃገሪቱ ያለው የህትመት ኢንዱስትሪ በከፍተኛ አደጋ ውስጥ መሆኑን አንድ ጥናት ያረጋገጠ ሲሆን ለሚዲያዎች መስፋፋትና እድገትም ማነቆ እየፈጠረ ነው ተብሏል፡፡ የኢትዮጵያ አሳታሚዎች አታሚዎች ማህበር ከትናንት በስቲያ በሸራተን አዲስ ሆቴል ባዘጋጀው የግማሽ ቀን ወርክሾፕ ላይ በኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር…
Read 1232 times
Published in
ዜና
በቴሌኮም ማስፋፋትና በኔትወርክ ዝርጋታ ስራ የተሰማራው ህዋዌ፤ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ ለ‹‹መሰረት በጎ አድራጎት›› ድርጅት የትምህርት መሳሪያ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድርጅቱ 4500 ደብተሮችን፣ 1500 እርሳሶችን፣ 1500 እስክርቢቶዎችንና ላጲሶችን ለግሷል፡፡ በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የድርጅቱ መስራችና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሰረት አዛገ ህዋዌ ስላደረገላቸው…
Read 1480 times
Published in
ዜና
መንግስት ድርጊቱ ከአዋጁ መንፈስ ጋር አይገናኝም ብሏልየአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ምክንያት በማድረግ የግል ማተሚያ ቤቶች፤ ጋዜጣና መፅሄት አናትምም በማለታቸው ህትመታቸው መስተጓጎሉን የ “ኢትዮ ምህዳር” ጋዜጣ እና “የሀበሻ ወግ” መፅሄት አሳታሚዎች ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ ስለ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ በአጠቃላይ አቃቤ ህግ ማብራሪያ…
Read 8762 times
Published in
ዜና
- የሰዓት እላፊ ተግባራዊ የሚሆንባቸው ቦታዎች አሁንም ይፋ አልተደረጉም- በሁከቱና ብጥብጡ ተሳታፊ የሆኑ ሰዎችን በአንድ ማዕከል በማሰባሰብ እንደጥፋታቸው መጠን እርምጃ የመውሰድ ሥራ ይሰራል - በስራ ማቆምና በቤት ውስጥ መቀመጥ አድማዎች ላይ ተሳታፊ መሆን በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ያስቀጣል- በኢንተርኔት ስራ ላይ…
Read 7669 times
Published in
ዜና
“ነፃና ትችት ያዘሉ ድምፆችን ማፈንና ማሰር በራስ ላይ ውድቀትን መጋበዝ ነው” በቅርቡ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች የተቀሰቀሰውን ተቃውሞና አመፅ ተከትሎ መንግስት ያወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በእጅጉ እንዳሳሰባትና አዋጁ በዚህ ሁኔታ ተፈፃሚ የሚሆን ከሆነ ለተቀሰቀሰው የፖለቲካ ቀውስ ምላሽ ለመስጠት እንደማያስችል የአሜሪካ ውጭ…
Read 4952 times
Published in
ዜና