ዜና
የቤት እድለኞች፤ ከ14 ሺ - 95 ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ይጠበቅባቸዋልእጣው የሚወጣው በ97 ዓ.ም ለተመዘገቡ ነውየ10/90 ሁሉም ተመዝጋቢዎች፣የቤት ባለ ዕድል ይሆናሉከ6 ወር በላይ ቁጠባ ያቋረጠ፣ እጣ ውስጥ አይገባም20 በመቶ ቅድመ ክፍያና የቤቶቹ ዋጋ ዝርዝር የዛሬ ሳምንት ቅዳሜ 39ሺህ ቤቶች ዕጣ…
Read 21545 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 July 2016 11:17
መንግስት ቤት ለፈረሰባቸው ተለዋጭ ቤት መስጠት አለበት - የህግ ባለሙያዎች
Written by Administrator
“በወረዳ አመራሮች የሚሰሩ ስህተቶች መንግስትን ከፍተኛ ዋጋ እያስከፈለው ነው” መንግስት ‹‹ህገ ወጥ›› ያላቸውን ቤቶች ያፈረሠበት መንገድ በአለማቀፍ የሠብአዊ መብቶች ድንጋጌና በህግ ተቀባይነት እንደሌለው የገለጹ የህግ ባለሙያዎች፤ድርጊቱ የህግ ተጠያቂነትን ሊያስከትል እንደሚችል ተናገሩ፡፡ ቤታቸው ለፈረሰባቸው ዜጎች፣መንግስት ተለዋጭ ቤት መስጠት አለበትም ብለዋል -…
Read 3913 times
Published in
ዜና
- “አውዳሚ የሆኑ ኃይሎች የፈጠሩት እንጂ የህዝብ ተቃውሞ አይደለም”- “የተደራጀ ጥያቄ ስላልቀረበ በጎንደር ሠላማዊ ሰልፍ አይኖርም” የክልሉ መንግስት በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች ባለፉት ሁለት ሳምንታት ተቃውሞ አገርሽቶ፣ አለመረጋጋቶችና ግጭቶች አይለው መሰንበታቸው የተጠቆመ ሲሆን መንግስት የማረጋጋት ስራዎች እየተሠሩ መሆኑን አስታውቋል፡፡…
Read 7984 times
Published in
ዜና
በኪ.ሜ የሚያስከፍሉ ናቸው ተብሏል በአዲስ አበባ በኪሎ ሜትር የሚያስከፍሉ 750 ታክሲዎች በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምሩ ተገለጸ፡፡ መንግስት በትናንሽ ታክሲዎች አገልግሎት ላይ የተሠማሩ ባለንብረቶች፣ ዘመናዊ ተሽከርካሪ ከቀረጥ ነጻ እንዲያስገቡ ያወጣውን መመሪያ ተከትሎ፣ከ800 በላይ የሆኑ ግለሠቦች በጋራ በመደራጀት፣የተሽከርካሪዎቹን ግዢ…
Read 5930 times
Published in
ዜና
የደንበኞች ቀንን ለ3ኛ ጊዜ ያከበረው መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ፤የገበያ ድርሻዬን አሳድገውልኛል ፣አጋርም ሆነውኛል ያላቸውን ደንበኞቹን ባለፈው ቅዳሜ ሐምሌ 16 ቀን፣ በባህር ዳር ከተማ ሸለመ፡፡ የሲሚንቶ ምርቶቹን በማጓጓዝና ምርቶቹን በመጠቀም ሁነኛ ደንበኞቼ ናቸው ያላቸውን በርካታ ድርጅቶች ፋብሪካው በተለያዩ ደረጃዎች የሸለመ ሲሆን በትራንስፖርት…
Read 1973 times
Published in
ዜና
ላቀረብነው የጥገኝነት ጥያቄ ተገቢ ምላሽ አልተሰጠንም በሚል በግብጽ ከሚገኘው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ቢሮ ፊት ለፊት ባለፈው ማክሰኞ ተቃውሞ ካሰሙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች መካከል ሁለቱ ራሳቸውን በእሳት ማቃጠላቸውን ‹‹ዴይሊ ኒውስ ኢጂፕት›› ዘገበ፡፡የጥገኝነት ጥያቄ አቅርበው ምላሹን ሲጠባበቁ የቆዩ የኦሮሞ ተወላጆች…
Read 2522 times
Published in
ዜና