ዜና
በመደበኛ ባንኮች የአንድ ዶላር የመግዣ ዋጋ 38 ብር የነበረ ሲሆን ትላንት ብሄራዊ ባንክ ባወጣው መረጃ፤ የአንድ ዶላር መግዣ ዋጋ ብር 39.3284 ሲሆን የሚሸጥበት ደግሞ ብር 40.1149 መሆኑን አመልክቷል።ከሁለት ወራት በፊት በጥቁር ገበያ አንድ ዶላር 44 እና 45 ብር ይመነዘር የሚገልፁት…
Read 2608 times
Published in
ዜና
የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮሚሽን ትናንት ባቀረበው የ6 ወር የስራ አፈፃጸም ሪፖርት፤ በአሁኑ ሰዓት በመላው አገሪቱ የተመዘገቡ 9 ሚሊዮን 941 ሺህ 467 አባላትና አመራሮች እንዳሉት አስታውቋል፡፡የፓርቲው የማዕከላዊ ቁጥጥር ኢንስፔክሽን ኮሚሽን በሸራተን ሆቴል በተደረገው የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት የስራ አፈፃፀምን…
Read 3052 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2021 11:24
መቋጫ ባጣው የመተከል ጥቃት ወር ባልሞላ ጊዜ ከ350 በላይ ዜጎች ተገድለዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በማክሰኞው ጥቃት ከ80 ሺ በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል በመተከል ዞን በተፈፀመ ጥቃት አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ350 በላይ ሰላማዊ ዜጎች መገደላቸውን የጠቆመው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ በአጠቃላይ ባለፋት አምስት ወራት ከ5 መቶ በላይ ዜጎች በግፍ ተገድለዋል ብሏል ሪፖርቱ፡፡ “መቆሚያ ያጣው…
Read 3091 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2021 11:03
የአሜሪካ ሴናተሮች የኢትዮጵያ መንግስት የሚዲያ ነፃነትን እንዲያከብር ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
መንግስት ያሰራቸውን ጋዜጠኞች እንዲፈታና የሚዲያ ነፃነትን እንዲያስጠብቅ የአሜሪካ ሶስት ሴናተሮች ከትናንት በስቲያ ለጠ/ሚር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በፃፉት ደብዳቤ ጠይቀዋል።ሴናተር ክሪስ መርፊ፣ ሴናተር ፓትሪክ ሌይ ቤን ሴናተር ቤን ካርዲን ለጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ በፃፉት ደብዳቤ፤ ባለፉት ጥቂት ወራት መንግስት ጋዜጠኞችን በማዋከብ በሚዲያ…
Read 3064 times
Published in
ዜና
በ1967 ትግራይን ከጭቆና ነጻ አወጣለሁ ብሎ በደደቢት በረሃ የተመሰረተው ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) በመመስረት 11 ግለሰቦች በቀዳሚነት ስማቸው ይነሳል፡፡ከ11ዱ ደግሞ በግንባር ቀደምትነት የሚነሳው ቀደም ሲል በ1967 ደርግ ስልጣን እንደያዘ በሦስተኛ ቀኑ ማለትም መስከረም 4 ቀን 1967 ዓ.ም “ማህበረ ገስገስቲ…
Read 4114 times
Published in
ዜና
“የፀጥታ መደፍረስ ምርጫው ትልቅ አደጋ ነው” ቀጣዩ ምርጫ ለሀገሪቱ ፖለቲካ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው የገለፀው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ)፤ ለምርጫው መጠነ ሰፊ ዝግጅት እያደረግሁ ነው ብሏል። በሌላ በኩል፤ በሃገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚስተዋለው የፀጥታ መደፍረስ የምርጫው ትልቅ አደጋ እንደሆነ ጠቁሟል፡፡ቀጣዩ የ2013…
Read 920 times
Published in
ዜና