ዜና
- ባለፈው ሳምንት በ3 ቀናት 66 ሰዎች በትራፊክ አደጋ ህይወታቸው አልፏል - በክልሉ የፍጥነት መቆጣጠሪያ ገጠማ በ1 ወር ጊዜ ውስጥ ይጀመራል በኦሮሚያ ክልል ባለፉት 3 ወራት በተከሰቱ 1095 የትራፊክ አደጋዎች 433 ሰዎች ለሞት መዳረጋቸውን የክልሉ ትራንስፖርት ቢሮ፤ ገልጿል፡፡ በአንድ ወር…
Read 440 times
Published in
ዜና
በጽሁፉ መነሻነት ሴሚናር ተካሂዷል የዋለልኝ መኮንን ‹‹የብሄሮች ጥያቄ በኢትዮጵያ›› በተሰኘውና ላለፉት 50 ዓመታት ከፍተኛ ተፅዕኖ ባሳደረገው ጽሑፍ ላይ ‹‹የዋለልኝ የብሔሮች ጥያቄ በኢትዮጵያ ከ50 ዓመታት በኋላ›› በሚል ርዕስ ከትላንት በስቲያ በሸራተን አዲስ ሴሚናር ተካሄደ፡፡ በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂያዊ ጥናት ተቋም አዘጋጅነት…
Read 742 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 November 2019 11:52
እነ ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘው በ111 የማይጠቅሙ ራዳሮች ግዥ ጉዳይ አዲስ ክስ ተመሰረተባቸው
Written by መታሰቢያ ከሳዬ
ለህዳር 30 የክስ መቃወሚያ እንዲያቀርቡ ፍ/ቤት አዟል የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከቻይና በተገዙና ጥቅም ላይ ሊውሉ በማይችሉ የአንድ መቶ አስራ አንድ ራዳሮች ግዥ ጉዳይ በቀድሞው የብረታ ብረትና ኢንጂነሪግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ክንፈ ዳኘውና ሌሎች 3 ግለሰቦች ላይ አዲስ…
Read 351 times
Published in
ዜና
የአዲስ አድማስ ጋዜጠኛ መንግስቱ አበበ ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ፣ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ ጋዜጠኛ መንግስቱ፤ የአዲስ አድማስ የንግድና ኢኮኖሚ አዘጋጅ በመሆን፣ ከ15 ዓመት በላይ በትጋትና በታታሪነት የሰራ ብርቱ ጋዜጠኛ ነበር፡፡ በጋዜጣው ላይ በሰራባቸው ዓመታት ከ300 በላይ ታዋቂ…
Read 9930 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 November 2019 11:56
የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔን ተከትሎ የነዋሪዎች ሰብዓዊ መብት እንዲጠበቅ አምነስቲ አሳሰበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የሲዳማ ሕዝበ ውሳኔን ተከትሎ በክልሉ ለሚኖሩ የሌላ ብሔረሰብ ተወላጆች በመንግስት በኩል አስፈላጊው ሕጋዊ ጥበቃ እንዲደረግላቸው አለማቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል አሳሰበ፡፡ ባለፈው ዓመት ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሲዳማ የሕዝበ ውሳኔ ቀንን ለህዳር 2012 ዓ.ም ማሸጋገሩን ተከትሎ በተለያዩ የሲዳማ ዞኖች በተፈጠረው…
Read 10159 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 November 2019 11:55
የጀነራሉን ጠባቂ ጨምሮ 13 ግለሰቦች ከሰኔ 15 የባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያያዘ ክስ ተመሰረተባቸው
Written by አለማየሁ አንበሴ
‹‹አሳድ›› የሚባል ድብቅ የስለላ ተቋም አቋቁመው ነበር ብሏል የጀነራል ሰዓረ መኮንን የግል ጠባቂ የነበረው መሳፍንት ጥጋቡና የአብን የሕዝብ ግንኙነት ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ 13 ግለሰቦች ከሰኔ 15ቱ የባለሥልጣናት ግድያ ጋር በተያየዘ ትናንት ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ ክስ የተመሰረተባቸው በዋናነት ጀነራል ሰዓረ መኮንንና ጓደኛቸውን…
Read 10442 times
Published in
ዜና