ዜና
Tuesday, 01 October 2019 10:00
የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች፣ ወላጆቻቸውና ዩኒቨርስቲው የኃላፊነት ውል ይፈርማሉ
Written by Administrator
በዘንድሮ አመት ወደ ከፍተኛ የመንግስት የትምህርት ተቋማት የሚገቡ ተማሪዎችና ወላጆቻቸው የዩኒቨርስቲ ግቢ ደህንነት አጠባበቅ ኃላፊነት መውሰጃ ውል እንደሚፈርሙ የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሚኒስቴሩ ያሠራጨው የተማሪዎችና የግቢ ደህንነት አጠባበቅ ስርአት ኃላፊነት መውሰጃ ውሉ ዋነኛ አላማው የተማሪዎችና የተቋማቱን ሠላምና ደህንነት ማስጠበቅ መሆኑ ተገልጿል፡፡…
Read 510 times
Published in
ዜና
Tuesday, 01 October 2019 09:57
ወደ ቀያቸው ለተመለሱ ተፈናቃዮች አለማቀፉ ሕብረተሰብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ ቀረበ
Written by Administrator
የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ድጋፍና ድንገተኛ አደጋዎች አስተባባሪ ጽ/ቤት፤ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው ለነበሩና ወደ ቀዬአቸው ለተመለሱ ኢትዮጵያውያን አለማቀፉ ሕብረተሰብ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበ፡፡ ከሰሞኑ በኢትዮጵያ የግጭት ተፈናቃዮች የሚገኙባቸውን ቦታዎች የጎበኙት የጽ/ቤቱ ሃላፊ ማርክ ሎውስክ፤ “ወደቀያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮችን ማቋቋም የኢትዮጵያ መንግሥት ብቻውን…
Read 410 times
Published in
ዜና
Tuesday, 01 October 2019 09:54
ባለፈው ዓመት በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጠሩ ግጭቶች 1 ሺ 229 ሰዎች ለሞት ተዳርገዋል
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
- 1400 የሚጠጉት የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል - 1.2 ሚ. ዜጎች ከመኖሪያቸው ተፈናቅለዋል - ከ2.2 ቢሊዮን ብር በላይ ንብረት ወድሟል ባለፈው ዓመት በአገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በተቀሰቀሱ ግጭቶች ሳቢያ 1 ሺ 229 ዜጎች ሕይወታቸውን እንዳጡ ያስታወቀው ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ 1 ሺ 393…
Read 299 times
Published in
ዜና
ህዝብ የሚሰበስብባቸው በዓላት የአሸባሪዎቹ ኢላማዎች ነበሩ ተብሏል የብሔራዊ መረጃና ደህንነት ኤጀንሲ አዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የሽብር ጥቃት በመፈፀም በሰው ህይወትና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ለማድረስ በዝግጅት ላይ እያሉ በቁጥጥር ስር አዋልኳቸው ያለውን አሸባሪዎች ማንነት ይፋ አደረገ፡፡ አሸባሪዎቹ…
Read 869 times
Published in
ዜና
የሀገሪቱ የደቡብ ምዕራብ ክፍል፡- ወለጋ፣ ምዕራብ ጉጂና ጋምቤላ አካባቢዎች ክረምቱን በግጭትና አለመረጋጋት ማሳለፋቸውን ተከትሎ፣ የረድኤት ተቋማት የሰብአዊ ድጋፍ ማከናወን ተስኗቸው እንደከረሙ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ አስታውቋል፡፡ በመላ ሀገሪቱ በ2 ወራት ውስጥ 276 ግጭቶች የተመዘገቡ ሲሆን፤ በምዕራብ ወለጋ በአንድ ሳምንት…
Read 9268 times
Published in
ዜና
- ኢትዮጵያ ከግድቡ በየአመቱ 40 ቢ. ኪዩቢክ ውሃ እንድትለቅ ግብጽ ጠይቃለች - ኢትዮጵያ የግብጽ ሃሳብ ‹‹ሉአላዊነቴን የሚዳፈር ነው›› ስትል ውድቅ አድርጋዋለች የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታ አልሲሲና የሱዳኑ ጠ/ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በካይሮ በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ላይ መምከራቸውን የዘገበው አሶሼትድ ፕሬስ፤ በህዳሴው…
Read 9781 times
Published in
ዜና