ዜና
ሕብረት ባንክ ባለ32 ፎቅ የዋና መ/ቤት ህንፃ ለማስገንባት ከቻይናው ጂያንግሱ ኢንተርናሽናል ኩባንያ ጋር የግንባታ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ከትናት በስቲያ በሂልተን ሆቴል በተደረገው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት የህብረት ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ታየ ዲበኩሉና በኢትዮጵያ የጂያንግሱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዙ ጃን የግንባታ የውሉን ኮንትራት ተፈራርመዋል፡፡…
Read 2754 times
Published in
ዜና
ህልማቸው በሜዲትራንያን ባህር የተዋጠው 7ቱ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በቅርቡ በሜዲትራኒያን ባህር ከዘጠኝ መቶ በላይ ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ ሰጥማ 28 ተጓዦች ብቻ በህይወት በተረፉባት ጀልባ ላይ ተሳፍረው ከነበሩት መካከል በአደጋው የሞቱት የሰባት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አሳዛኝ መርዶ የተሰማው ከትላንት በስቲያ ነበር፡፡ የሰባቱም ሟቾች…
Read 16297 times
Published in
ዜና
ጠ/ሚ ኃይለማርያም የግብጽን መንግስት አመስግነዋል በሊቢያ ታግተው የቆዩና የግብጽ መንግስት ባደረገው ድጋፍ የተለቀቁ 27 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ትናንት ማለዳ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምና ሌሎች ባለስልጣናት በቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ በመገኘት ለስደተኞቹ አቀባበል አድርገዋል፡፡በግብጽ ወታደራዊ ሃይል…
Read 4368 times
Published in
ዜና
ምርጫ ቦርድ መብቱን እንዲያስከብርለት ጠይቋል ሠማያዊ ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያና የድጋፍ ህዝባዊ ስብሰባ በመስቀል አደባባይ ለማድረግ ያቀረበው የእውቅና ጥያቄ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተቀባይነት ማጣቱን አስታወቀ፡፡ ምርጫ ቦርድ መብቱን እንዲያስከብርለት በደብዳቤ መጠየቁን አስታውቋል፡፡የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለአዲስ…
Read 3272 times
Published in
ዜና
በኤሌክትሮኒክስና ኤሌክትሪካል ዘርፍ የተሰማሩ የቱርክ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በትራንስፎርመርና ሌሎች የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ማምረት ተግባር ላይ ሊሰማሩ ነው፡፡ ዋፋ ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከቱርክ ኤሌክትሮ ቴክኖሎጂ ላኪ ማህበርና ከቱርክ ሴምባሲ ንግድ ካውንስል ጋር በመተባበር ሰሞኑን በሸራተን አዲስ አዘጋጅቶት በነበረው የንግድ…
Read 1959 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 May 2015 14:14
የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ግጭቶችን የመከላከልና የመፍታት ሥራ እያከናወንኩ ነው አለ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
አዲስ የፀረ - አክራሪነት ንቅናቄ ተጀምሯል ብሏልየሃይማኖት ተቋማት ለአክራሪነት ሃይማኖታዊ ይሁንታ እንዳይሰጡ አሳስቧል በክልሎች መካከል ግጭቶች እንዳይከሰቱ በመከላከልና በዘላቂነት በመፍታት ረገድ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ ያስታወቀው የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፤ ግጭቶች ወደ ብጥብጥ ሳያመሩ ባሉበት እንዲመክኑ እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱ…
Read 2197 times
Published in
ዜና