ዜና
የሠማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ባለፈው ሳምንት ወደ አሜሪካ ሊጓዙ ሲሉ ቦሌ አየር ማረፍያ ላይ ፓስፖርታቸው ተወስዶ ከጉዟቸው ተስተጓጉለው የነበረ ሲሆን ሰሞኑን ፓስፖርታቸው እንደተመለሰላቸው ገለፁ፡፡ ፓስፖርታቸው ለምን እንደተወሰደባቸው አሁንም ድረስ እንዳልተገለፀላቸው የጠቆሙት ኢንጂነሩ፤ በፓስፖርቱ መወሰድ የተስተጓጐለውን የፓርቲያቸውን የአሜሪካ ስብሰባ…
Read 2850 times
Published in
ዜና
የየመን ሁቲዎች በባብኤል መንደብ በሚገኙ ደሴቶች ላይ ያከማቹት ከባድ የጦር መሳሪያ በአለምአቀፉ የመርከብ እንቅስቃሴ ላይ ስጋት እንደጋረጠ የጠቆመችው ጅቡቲ፤ በሳዑዲ አረቢያ የሚመራውና የመን ላይ ወታደራዊ እርምጃ በመውሰድ ላይ የሚገኘው ጥምር ሀይል እንዲያስወግደው ጠየቀች፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ ብዙ የባህር ላይ እንቅስቃሴዎችን…
Read 1960 times
Published in
ዜና
ጥቅል የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ሽፋንን ለማሳካት ተቃርባለች “ትምህርት ለሁሉም” በሚል መርህ ከ2000 እስከ 2015 እ.ኤ.አ በአለማቀፍ ደረጃ የተያዘውን የትምህርት ተደራሽነት ግብ ኢትዮጵያ በሁሉም መመዘኛዎች ዝቅተኛ ውጤት በማምጣት ማሳካት አለመቻሏን ዩኔስኮ በግሎባል ሞኒቴሪንግ ሪፖርቱ ይፋ አደረገ፡፡ ሃገሪቱ በሁሉም መመዘኛዎች ስኬታማ ባትሆንም…
Read 4411 times
Published in
ዜና
30 ኢትዮጵያውያን ከየመን ጅቡቲ ገብተዋል በየመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላይ የተፈፀመው ጥቃት በማን እንደተፈፀመ እየተጣራ እንደሆነና ከየመን ወደ አገራቸው ለመመለስ በኤምባሲው በኩል ከተመዘገቡ ኢትዮጵያውያን ውስጥ 30 ዜጎች ጅቡቲ መድረሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ተወልደ ሙሉጌታ ለአዲስ አድማስ ገለፁ፡፡ በየመን…
Read 4192 times
Published in
ዜና
‹‹የሥነ ምግብ ጥናቱ የትኛውንም ሃይማኖት በተለየ የሚመለከት አይደለም›› /አስተባባሪው/ ‹‹ሥጋወደሙን ከምግብ መቁጠር ሃይማኖታዊ ነጻነትንና ሥርዓትን የሚፃረር ነው›› /ምእመናን/ ከውልደታቸው እስከ ስድስት ወራት ዕድሜአቸው ድረስ ያሉ የአገሪቱ ሕፃናት፣ ከእናቶቻቸው ጡት ወተት ውጭ ተጨማሪ ነገር ስለመውሰዳቸው የዳሰሳ ጥናት ለማካሔድ በሚል ለመረጃ ሰብሳቢዎች…
Read 8199 times
Published in
ዜና
Monday, 06 April 2015 08:01
ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ኤሌክትሮን “የዓለማችን ልዩ ስም” ውድድርን እየመሩ ነው
Written by Administrator
ከኦባማ ቀጥሎ በአሜሪካ ከፍተኛው ደመወዝ ተከፋይ ነበሩከ2ሺ በላይ የተሳኩ ቀዶ ህክምናዎችን አከናውነዋል ወንድሞቻቸው፡- ፕሮቶን፣ ኒውትሮን፣ ዲዩትሮን፣ ኤሌክትሮን እና ፖሲትሮን ይባላሉትውልደ ኢትዮጵያዊው ዶክተር ኤሌክትሮን ክበበው፤ ለ33ኛ ጊዜ በመካሄድ ላይ በሚገኘው የ2015 “የዓመቱ የዓለማችን ልዩ ስም” ውድድር ላይ ከፍተኛ ድምጽ በማግኘት በቀዳሚነት…
Read 11439 times
Published in
ዜና