ዜና
Saturday, 16 April 2022 13:53
በኢትዮጵያ ባለፉት 18 ወራት መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ተፈጽመዋል ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ባለፉት 18 ወራት በኢትዮጵያ በመንግስት የፀጥታ ሃይሎችና በታጣቂ ቡድኖች መጠነ ሰፊ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መፈፀማቸውን የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አመልክቷል፡፡የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤቱ የዓለም አገራት የሰብዓዊ መብት ይዞታን በገመገመበት ዓመታዊ ሪፖርቱ ከአፍሪካ ሃገራት ኢትዮጵያና ኤርትራን በከፋ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች…
Read 10054 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 April 2022 13:57
በደቡብ ኦሞ ዞን ለተፈጠረው ችግር መንግስት አፋጣኝ እልባት እንዲሰጥ ኢሰመጉ አሳሰበ
Written by Administrator
በተለያዩ ወረዳዎች ከ150 በላይ መኖሪያ ቤቶች ተቃጥለዋል “ራሳችንን ችለን ዞን እንሁን” ከሚል ጥያቄ ጋር በተያያዘ በደቡብ ብሔር ብሔረሰብና ህዝቦች ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን፣ ደቡብ አሪ ወረዳ በሚገኙ የተለያዩ ቀበሌያት የተፈጠረው የፀጥታ ችግር አስጊ መሆኑን የጠቆመው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ)…
Read 10176 times
Published in
ዜና
“የህወኃት ታጣቂ ቡድን የፈፀመው ወንጀል ከናዚው የዘር ፍጅት ጋር ተመሳሳይ ነው” “ከአካባቢው ማህበረሰብ 75 በመቶው የሽብር ቡድኑ ጭፍጨፋ ሰላባ ሆኗል” ። “በአካባቢው 12 የጅምላ መቃብሮች ተገኝተዋል በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በአሸባሪነት የተፈረጀው የህወኃት ታጣቂ ኃይል፤ በወልቃይት ጠገዴና ጠለምት አካባቢዎች ላይ…
Read 19955 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 April 2022 13:38
ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ተቋማቱ ያወጡት ሪፖርት ዳግም ሊጤን ይገባዋል ተባለ
Written by Administrator
“የተቋማቱ ምክረ ሃሳቦች የአገሪቱን ሉአላዊነት የሚዳፈር ነው” አምነስቲ ኢንተርናሽናል እና ሂዩማን ራይትስ ዎች ምዕራብ ትግራይን አስመልክቶ ከሰሞኑ በጋራ ያወጡት ሪፖርት፣ ሚዛናዊነት የጎደለውና ወገንተኝነት የገነነበት ነው ሲሉ ምሁራን ተችተዋል። የሰሞኑ ሪፖርት ሁለቱ ተቋማት ቀደም ሲል በተናጥል አውጥተውት ከነበረው ሪፖርት በእጅጉ የሚቃረን…
Read 10299 times
Published in
ዜና
Saturday, 09 April 2022 13:33
መንግስት የሰብአዊ መብት የማስከበር ግዴታውን በአግባቡ እየተወጣ አይደለም ተባለ
Written by Administrator
በተደጋጋሚ በሚፈጠሩ ግጭቶችና በሚፈፀሙ ጥቃቶች ዙሪያ የምርመራ ሪፖርት በማውጣት መንግስት የማስተካከያ እርምጃዎችን እንዲወስድ ቢጠየቅም፣ ቸልተኝነት በመስተዋሉ በሀገሪቱ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ከወትሮው በተለየ እየተባባሱ መምጣታቸውን ያመለከተው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ(ኢሰመጉ) ፤መንግስት የሰብአዊ መብት የማስከበር ግዴታውን በአግባቡ እየተወጣ አይደለም ሲል ወቅሷል። ከሰሞኑ…
Read 10316 times
Published in
ዜና
በታጠቁ ሀይሎች መካከል የጉልበት መፈታተሽ ፍላጎት፣ ሀገሪቱን ወደባሰ ትርምስ ሊያስገባት እንደሚችል ስጋቱን የገለፀው እናት ፓርቲ፤ የክልል ልዩ ሀይሎች አወቃቀር ተገምግሞ አፋጣኝ ማሻሻያ እንዲደረግ ጠይቋል።“ጉልበትን የመፈተሽ ፍላጎትና የጠላትነት ፖለቲካ ውድቀት እንጂ ውጤት አላመጣም አያመጣምም!” ያለው ፓርቲው፤ “በቅርቡ በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አሞራ…
Read 10281 times
Published in
ዜና