ዜና
በነገው ዕለት የሚካሄደው 5ኛው አገር አቀፍ ምርጫ፣ በደቡብ ክልል ከፋ ዞን ቦንጋ ከተማ፣ ጊምቢ ምርጫ ክልል ላይ እንደማይደረግና ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ መተላለፉን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ በቀና ከትናንት በስቲያ በሒልተን ሆቴል ጉዳዩን አስመልክቶ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው…
Read 2711 times
Published in
ዜና
በአንድ ሳምንት 20 የሚደርሱ ፕሮጀክቶች ሲመረቁ፤ ከ10 በላይ የመሰረት ድንጋይ ተጥሏልያለፉት ጥቂት ሳምንታት ለኢህአዴግ ከፍተኛ ባለስልጣናት የውጥረት ጊዜ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ከመደበኛ ሥራቸው ውጭ ከምርጫ ጋር የተገናኙ እንቅስቃሴዎችንም ሲያከናውኑ ሰንብተዋል። የኢህአዴግ ሊቀመንበርና የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ለሆኑት አቶ ኃይለማርም ደሳለኝም ሁኔታው…
Read 3399 times
Published in
ዜና
በዘንድሮው 5ኛ አገር አቀፍ ምርጫ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ፣ በደቡብ ክልል በወላይታ ዞን በቦሎሶሶሬ ሁለት ምርጫ ክልል ከሰማያዊ ፓርቲ እና ከአዲስ ትውልድ ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪዎች ጋር ይፎካከራሉ፡፡ በክልሉ የመድረክ እጩ የነበሩት አቶ ተስፋ ኃይሌ ከምርጫው ራሳቸውን አግልለዋል፡፡ በ2002 ምርጫ የቀድሞ…
Read 5407 times
Published in
ዜና
ተቃዋሚ ፓርቲዎች የገንዘብ አቅም ተፈታትኖናል አሉለ5ኛው አገራዊ ምርጫ አዲስ አበባን ጨምሮ በክልል ከተሞች ከፍተኛ ወጪን የሚጠይቁ ትላልቅ ቢልቦርዶችና ፖስተሮችን በብዛት በመጠቀም ከተፎካካሪዎቹ ልቆ የታየው ገዢው ፓርቲ ኢህአዴግ፤ በምርጫ ቅስቀሳ በኩል እንደ ዘንድሮም ተሳክቶልኝ አያውቅም ብሏል - ከዕቅዱ 98 በመቶው ውጤታማ…
Read 1348 times
Published in
ዜና
ምርጫ ቦርድ በህገወጦች ላይ የከፋ እርምጃ እወስዳለሁ ብሏልሞባይል ስልክ ይዞ መግባት አይፈቀድም ነገ በሚካሄደው 5ኛው አገር አቀፍ ምርጫ ላይ በየምርጫ ጣቢያዎቹ ጥብቅ ፍተሻና ጥበቃ እንደሚደረግ የጠቆመው ምርጫ ቦርድ፤ ከህግና ሥርዓት ውጪ ሆነው በተገኙ ወገኖች ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ አስታወቀ፡፡ መራጮች…
Read 1268 times
Published in
ዜና
“እዚህም ሞት እዚያም ሞት፤ ሁሉም ያው ነው” “ኢትዮጵያውያን በአደገኛ ሁኔታ የሚደረገውን የስደት ጉዞ ይደፍራሉ” (ሂዩማን ራይትስ ዎች)በየመን የባህር ዳርቻዎች በውሃ ተገፍተው የሚወጡ አስከሬኖችን የሚቀብር ድርጅት ተቋቁሟል፡፡ ከሟቾቹ ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ኢትዮጵያውን ናቸው ከእጅ ወደ አፍ የሆነው የቤተሰቦቹ ኑሮ ከጊዜ…
Read 7930 times
Published in
ዜና