ዜና
የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ በምግብ፣ በመጠጥና በእንስሳት መኖ በኢትዮጵያ አስገዳጅ ደረጃ በወጣላቸው ምርቶች ብቻ የደረጃዎች ምልክት እንዲሰጥ ለብሌስ አግሪ ፉድ ላቦራቶሪ ፈቃድ ሰጠ፡፡ ኤጀንሲው ለብሌስ አግሪ ፉድ ላቦራቶሪ በጻፈው ደብዳቤ፤ ከግንቦት 3 ቀን 2007 ጀምሮ በምግብ፣ በመጠጥና የእንስሳት መኖ በመሳሰሉ ምርቶች…
Read 1444 times
Published in
ዜና
ባጋጠመው ህመም ምክንያት ለ14 ዓመታት በጀርባው ተኝቶ በርካታ የስዕል ሥራዎችን ሲሰራ የቆየውና በቅርቡ “ታላቅ የምስጋና የስዕል ኤግዚቢሽን” ያዘጋጀው ሰዓሊ ብሩክ የሺጥላና ሌሎች ታዋቂ የኪነጥበብ ባለሙያዎች ከህልፈታቸው በኋላ የዓይን ብሌናቸው ብርሃናቸውን ላጡ ወገኖች እንዲውል ለማድረግ በቃልኪዳን መዝገብ ላይ ሊፈርሙ ነው፡፡ ልገሳው…
Read 1643 times
Published in
ዜና
የ16 አመቷን ታዳጊ ሃና ላላንጐን አስገድደው በመድፈር ለሞት አብቅተዋታል የተባሉት 5 ግለሰቦችን ፍ/ቤት ትናንት ጥፋተኛ ብሏቸዋል፡፡ የ10ኛ ክፍል ተማሪ የነበረችውን ታዳጊ ለ5 ቀናት አግተው በመያዝ እየተፈራረቁ መድፈራቸውን ፍ/ቤቱ በማስረጃ አረጋግጦ ጥፋተኛ ያላቸው 1ኛ የታክሲ ሹፌር:- ሳምሶን ስለሺ፣ በዛብህ ገ/ማርያም፣ በቃሉ…
Read 1763 times
Published in
ዜና
ሕብረት ባንክ ባለ32 ፎቅ የዋና መ/ቤት ህንፃ ለማስገንባት ከቻይናው ጂያንግሱ ኢንተርናሽናል ኩባንያ ጋር የግንባታ ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ከትናት በስቲያ በሂልተን ሆቴል በተደረገው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት የህብረት ባንክ ፕሬዚዳንት አቶ ታየ ዲበኩሉና በኢትዮጵያ የጂያንግሱ ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ዙ ጃን የግንባታ የውሉን ኮንትራት ተፈራርመዋል፡፡…
Read 2740 times
Published in
ዜና
ህልማቸው በሜዲትራንያን ባህር የተዋጠው 7ቱ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች በቅርቡ በሜዲትራኒያን ባህር ከዘጠኝ መቶ በላይ ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ ሰጥማ 28 ተጓዦች ብቻ በህይወት በተረፉባት ጀልባ ላይ ተሳፍረው ከነበሩት መካከል በአደጋው የሞቱት የሰባት ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አሳዛኝ መርዶ የተሰማው ከትላንት በስቲያ ነበር፡፡ የሰባቱም ሟቾች…
Read 16245 times
Published in
ዜና
ጠ/ሚ ኃይለማርያም የግብጽን መንግስት አመስግነዋል በሊቢያ ታግተው የቆዩና የግብጽ መንግስት ባደረገው ድጋፍ የተለቀቁ 27 ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ትናንት ማለዳ አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምና ሌሎች ባለስልጣናት በቦሌ አለማቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ በመገኘት ለስደተኞቹ አቀባበል አድርገዋል፡፡በግብጽ ወታደራዊ ሃይል…
Read 4359 times
Published in
ዜና