ዜና
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፖለቲካል ሣይንስ መምህር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና የፍልስፍና መምህሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሠፋን የኮንትራት ጊዜ ያላራዘመው በዘርፉ ተተኪ መምህራን ስላሉት መሆኑን የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ገለፁ፡፡ የዩኒቨርስቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አድማሱ ፀጋዬ ትናንት ከሌሎች የስራ አመራሮች ጋር በሠጡት መግለጫ፤ የሁለቱ መምህራን…
Read 6182 times
Published in
ዜና
የዛሬ ሳምንት ከሰዓት በኋላ ነው፡፡ የ72 ዓመቱ አዛውንት አቶ ካሣሁን አበበ ታምማ ዘውዲቱ ሆስፒታል የተኛች እህታቸውን ለመጠየቅ ሄዱ፡፡ ሆስፒታል ደርሰው እህታቸው ወደተኙበት ክፍል ለመሄድ የሊፍቱን መጥሪያ ሲጫኑት ተከፈተ፡፡ ሊፍቱ ተበላሽቶ ስለነበር ሰው መጫኛው ወለል አልነበረም፡፡ አቶ ካሳሁን ወለሉ ያለ መስሏቸው…
Read 8171 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 March 2015 08:54
“ላይፍ ፊትነስ” አዲስ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መሳሪያ ለገበያ አቀረበ
Written by Administrator
ለአካል ብቃት እንቅስቃሴ የሚያግዙ የጅምናዚየም መሳሪያዎችን እያመረተ በአለማቀፍ ደረጃ በማቅረብ የሚታወቀው ላይፍ ፊትነስ ኩባንያ፣ “ላይፍ ፊትነስ ሮው ጂ ኤክስ” የተባለ ለአጠቃቀም ምቹ የሆነ አዲስ የአካላዊ እንቅስቃሴ መሳሪያ ለገበያ ማቅረቡን በተለይ ለአዲስ አድማስ ገለጸ፡፡ኩባንያው ለዝግጅት ክፍላችን በላከው መግለጫ እንዳለው፣ ዘመኑ በደረሰበት…
Read 1665 times
Published in
ዜና
Monday, 23 March 2015 10:38
የአ/አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጆች ሹመት ፓትርያርኩንና ረዳት ሊቀ ጳጳሱን እያወዛገበ ነው
Written by Administrator
ረዳት ሊቀ ጳጳሱ የፓትርያርኩን ምደባዎች በደብዳቤ ተቃውመዋል ቋሚ ሲኖዶሱ፤ጠቅ/ሥራ አስኪያጁ ያቀረቡትን አቤቱታ መመልከት ጀምሯል ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ለአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አዲስ ዋና ሥራ አስኪያጅ እና ምክትል ሥራ ስኪያጅ መሾማቸውን ተከትሎ ከሀገረ ስብከቱ ረዳት ሊቀ ጳጳስ እና ከጠቅላይ ቤተ ክህነት…
Read 6811 times
Published in
ዜና
በፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት የሚመራው የደቡብ ሱዳን መንግስት የኢትዮጵያ መንግስትን በጦር የሚፋለሙ አማፅያንን እየረዳ ነው ሲሉ በዶ/ር ሪክ ማቻር የሚመሩት የሃገሪቱ አማፅያን ወነጀሉ፡፡ በቀድሞ የሃገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሪክ ማቻር የሚመራውን የአማፂ ቡድን ቃል አቀባይ ጀምስ ጋትዴት ዳክ ጠቅሶ የዘገበው ሱዳን…
Read 6689 times
Published in
ዜና
ችግሩን የፈጠረው ሳንሱር ነው ብለዋል “ኢህአዴግ የተመደበለትን ሰዓት በአግባቡ እየተጠቀመ ነው” ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለምርጫ ቅስቀሳ የተመደበላቸውን የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ በአግባቡ እየተጠቀሙ አይደለም ያለው የብሮድካስት ባለስልጣን፤ ኢህአዴግ ግን ከተመደበለት የሚዲያ ሰዓት 95 በመቶውን ተጠቅሞበታል ብሏል፡፡ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በበኩላቸው፣ ሳንሱር እየተደረግን…
Read 2450 times
Published in
ዜና