ዜና
ስልጠናው በመላው አገሪቱ በ20 ከተሞችና በ32 የስልጠና ማዕከላት ለ5 ቀን ተካሂዷል የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾች ብድር ወስደው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማድረግ ላለፉት 5 ቀናት የዘለቀ ሥልጠና ለ34 ሺ ሰልጣኞች የሰጠ ሲሆን ለእነዚህ ሰልጣኞች 20 ቢሊዮን ብር ብድር…
Read 4842 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 May 2022 00:00
ኢሰመኮ በሶማሌ ክልል በጎሳ አባላት ላይ በፀጥታ ሃይሎች የተፈጸመውን ጥቃት አጋለጠ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በሶማሌ ክልል ፈፋን ዞን ጉርስም ወረዳ፣ ቦምባስ ከተማ ባህላዊ ስነ ስርዓት የጎሳ መሪ (ሱልጣን) ለመምረጥ በተሰባሰቡ ሰዎች ላይ መጋቢት 11 እና 12 ቀን 2014 በክልሉ የፀጥታ ሃይሎች በተወሰደ የሃይል እርምጃ 11 ሰዎች ሲገደሉ 33 በፅኑ መቁሰላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን…
Read 334 times
Published in
ዜና
ትኩረታቸውን በሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ላይ አድርገው የሚሰሩ 20 የሲቪል ማህበራት በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ፖለቲከኞቹ ግጭት ቀስቃሽ ከሆኑ ንግግሮች እንዲቆጠቡ የጠየቁ ሲሆን መንግስት በበኩሉ፤ የዜጎችን የሰብአዊ፣ መብት እንዲያከብር አሳስበዋል፡፡ማህበራቱ በጋራ መግለጫው በሰሜን ያለው ጦርነት ከፍተኛ የሠብአዊ ውድመት ማድረሱን…
Read 12508 times
Published in
ዜና
በክልሉ የተፈፀመው የንፁሃን ግድያ በዓለምቀፍ ገለልተኛ ወገን እንዲጣራ ጠይቋል መንግስት በኦሮሚያ ክልል “ኦነግ ሸኔ” በሚል የሚጠራውን ታጣቂ አማፂ ቡድን ለመደምሰስ በጀመረው ወታደራዊ ዘመቻ በርካታ ንጹሃን መገደላቸውን ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ ያመለከተው የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ (ኦፌኮ) ፤ የተፈጸመው የጅምላ ግድያ በዓለም አቀፍ…
Read 12772 times
Published in
ዜና
የጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ደብዛ እስካሁን አልተገኘም “የቀድሞ የኢሳት” ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ፤ ባለፈው እሁድ ሚያዝያ 23 ቀን 2014 ዓ.ም የሲቪል ልብስ በለበሱ የፀጥታ ሀይሎች ከመኖሪያ ቤቱ “ለጥያቄ ትፈለጋለህ በሚል ከተወሰደ በኋላ የትና በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ አለመታወቁ ያሳስበኛል” ሲል የኢትዮጵያ…
Read 12413 times
Published in
ዜና
ቱሪዝሙን ለማነቃቃት የግሉ ዘርፍ ያለው ሚና ላይ ውይይት ተካሄደ ናፍቆት ዮሴፍ በኮቪድ 19 ወረርሽኝና በሀገራችን የሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ተቀዛቅዞ የከረመውን የቱሪዝም ዘርፍ ለማነቃቃትና ወደ ቀድሞው ለመመለስ የግሉ ዘርፍ ያለውን ሚና ወሳኝነት የሚዳስስ ውይይት ተካሄደ፡፡ የቱሪዝም ዘርፉን ያሻሽላል የተባለ ረቂቅ ፖሊሲ…
Read 12268 times
Published in
ዜና