ዜና
አምባሳደር ልብስ ስፌትና ንግድ ኃ.የተ.የግል ማህበር በ500 ሚሊዮን ብር ወጪ ያሰራውን የገበያ ማዕከል (አምባሳደር ሞል) በቅርቡ ያስመርቃል።በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ፓርላማ ፊት ለፊት የተገነባው አምባሳደር ሞል፤ በቅርቡ ለምረቃ እንደሚበቃ የድርጅቱ ባለቤትና ስራ አስኪያጅ አቶ ሰኢድ መሃመድ ብርሃን ተናግረዋል።ከ120 መኪኖች…
Read 10980 times
Published in
ዜና
“የዋጋ ማሻቀቡ የበዓሉን መንፈስ አጥፍቶብናል” የብሔራዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ወቅታዊ መረጃ እንደሚያመለክተው፤ ባለፈው መጋቢት ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ 34 በመቶ ሲደርስ፣ የምግብና ምግብ ነክ ሸቀጦች የዋጋ ግሽበት ደግሞ 43 በመቶ የደረሰ ሲሆን፤ ይህም በአገሪቱ እስካሁን ታይቶ የማይታወቅ ነው ተብሏል፡፡ የትንሳኤን በዓልና…
Read 10982 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 April 2022 14:07
መንግስት በዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን በዘላቂነት እንዲያስቆም ፓርቲዎች አሳሰቡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
መንግስት በሰሜን ሸዋ ከተሞች በተደጋጋሚ የሚፈጸመውን የታጣቂዎችና አሸባሪዎች ጥቃት በዘላቂነት የሚያሰቆም እርምጃ እንዲወስድና የዜጎችን ደህንነት የመጠበቅና የማስጠበቅ ሃላፊነቱን እንዲወጣ ኢዜማና እናት ፓርቲ አበክረው ጠይቀዋል።“ለአሸባሪ በልኩ መልስ መስጠት ሀገርን ለመታደግ የመጀመሪያም የመጨረሻም መፍትሄ ነው” ያለው እናት ፓርቲ፤ “ሃገርን ለማፍረስ እየተንቀሳቀሰ ያለው…
Read 10717 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 April 2022 13:57
አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ወሳኝ የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን ማከናወኑን አስታወቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን ማከናወኑን ያስታወቀ ሲሆን የምክክር ሂደቱ በአራት ምዕራፎች ተከፋፍሎ የሚካሄድ እንደሚሆን ተቁሟል።የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባለፈው ሐሙስ ሚያዚያ 13 ለመጀመሪያ ጊዜ ከመገናኛ ብዙሃን ተቋማት የሥራ ሃላፊዎችና ጋዜጠኞች ጋር የግማሽ ቀን ምክክር ባከናወነበት ወቅት በኮሚሽኑ በኩል…
Read 10815 times
Published in
ዜና
Read 10881 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 April 2022 14:09
“የብልፅግና አመራሮች የእርስ በእርስ ንትርክ ለሃገር ስጋት ሆኗል” - ኢዜማ
Written by Administrator
በመንግስት አካላት መካከል የሚታዩ መፋጠጦች እንዲረግቡ ካልተደረጉ ችግሩ ወደ ህዝቡ በመውረድ አጠቃላይ ሀገራዊ ቀውስ ውስጥ ሊከቱን ይችላሉ ሲል ያስጠነቀቀው ኢዜማ፤ ሃገር እየመራ ያለው የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የእርስ በእርስ ንትርክና ፀብ ለሃገር ስጋት ሆኗል ብሏል፡፡በብልጽግና ስር ተጠቃለው ክልሎችን ለመምራት በስልጣን ላይ…
Read 20805 times
Published in
ዜና