ዜና

Rate this item
(3 votes)
በኦሮሚያ ክልል መንግስትና በኦሮሞ ነፃነት ግንባር መካከል ተፈጥሮ የቆየውን ግጭትና ውዝግብ በእርቅ ስርአት ለመፍታት የአባገዳዎች ም/ቤት ለዛሬ ቀጠሮ መያዙን የቀድሞ የአባ ገዳዎች ም/ቤት ሠብሳቢ አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ በዚህ የእርቅና ሽምግልና ሂደት ላይ ከመንግስት በኩል የኦሮሚያ ክልል…
Rate this item
(5 votes)
 በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር በገንዳ ውሃ ከተማ ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ህፃናትን ጨምሮ 8 ሰዎች የሞቱበትን ሁኔታ የሚያጣራ ቡድን ወደ ሥፍራው እንደሚላክ የገለፀው የአማራ ክልል መንግስት፤ ያልተመጣጠነ ኃይል የተጠቀሙ በህግ ይጠየቃሉ ብሏል፡፡ በአካባቢው በመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ላይ ተሰማርቶ የነበረው…
Rate this item
(5 votes)
 ከተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በግጭት ምክንያት በየሳምንቱ፣ በአማካይ 320 ያህል የአማራ ተወላጆች እየተፈናቀሉ ወደ አማራ ክልል እንደሚገቡ የገለፀው የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፤ ተፈናቃዮቹን ለመርዳት በክልሉ መንግስት በኩል የ8 ሚሊዮን ዶላር (280 ሚ. ብር ገደማ) አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ መቅረቡን አስታውቋል።…
Rate this item
(7 votes)
አገልግሎቱ በአይነቱ በአገሪቱ የመጀመሪያው ነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ከውጭ አገራት የሚላክላቸውን ገንዘብ በሲቢኢ ብር አማካይነት በቀጥታ በተንቀሳቃሽ ስልኮቻቸው እንዲደርሳቸው የሚያደርግና በአይነቱ በአገሪቱ የመጀመሪያው የሆነ አዲስ አሰራር ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ወርልድሪሚት ከተሰኘ ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅት ጋር በመተባበር ህብረተሰቡ በአገሪቱ…
Rate this item
(1 Vote)
ህገ መንግስት፣ ሰንደቅ ዓላማ፣ የአዲስ አበባ ጉዳይ … በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል በቀጣይ የሚደረገው ውይይት የሚመራበት ስርአትና ደንብ ሰሞኑን የፀደቀ ሲሆን የህገ መንግስት ሰንደቅ አላማ፣ የክልሎች አወቃቀርና የአዲስ አበባ ጉዳይ በድርድር አጀንዳነት ቀርቧል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከረቡዕ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ውይይቱ በሚመራበት…
Rate this item
(1 Vote)
 በደቡብ ክልል ሰገን ህዝቦች ዞን፣ በአባሎቼ ላይ የግድያ ሙከራን ጨምሮ ኢ-ሰብአዊ ድርጊት እየተፈፀመ ነው ያለው መኢአድ፤ ድርጊቱን የፈፀሙና ያስፈፀሙ የክልሉ ፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ የዞንና የወረዳ አመራሮች በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል፡፡ “ለውጡን የማይደግፉ የዞንና የወረዳ አመራሮች በአባሎቻችን ላይ እያደረሱ ያለው ጥቃት…