ዜና
በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር በገንዳ ውሃ ከተማ ከፀጥታ ኃይሎች ጋር በተፈጠረ ግጭት ህፃናትን ጨምሮ 8 ሰዎች የሞቱበትን ሁኔታ የሚያጣራ ቡድን ወደ ሥፍራው እንደሚላክ የገለፀው የአማራ ክልል መንግስት፤ ያልተመጣጠነ ኃይል የተጠቀሙ በህግ ይጠየቃሉ ብሏል፡፡ በአካባቢው በመንገድ ሥራ ፕሮጀክት ላይ ተሰማርቶ የነበረው…
Read 8121 times
Published in
ዜና
ከተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች በግጭት ምክንያት በየሳምንቱ፣ በአማካይ 320 ያህል የአማራ ተወላጆች እየተፈናቀሉ ወደ አማራ ክልል እንደሚገቡ የገለፀው የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት፤ ተፈናቃዮቹን ለመርዳት በክልሉ መንግስት በኩል የ8 ሚሊዮን ዶላር (280 ሚ. ብር ገደማ) አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ መቅረቡን አስታውቋል።…
Read 7948 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 January 2019 14:12
ንግድ ባንክ ከውጭ የሚላክን ገንዘብ በቀጥታ በሞባይል መቀበል የሚያስችል አገልግሎት ጀመረ
Written by አለማየሁ አንበሴ
አገልግሎቱ በአይነቱ በአገሪቱ የመጀመሪያው ነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ከውጭ አገራት የሚላክላቸውን ገንዘብ በሲቢኢ ብር አማካይነት በቀጥታ በተንቀሳቃሽ ስልኮቻቸው እንዲደርሳቸው የሚያደርግና በአይነቱ በአገሪቱ የመጀመሪያው የሆነ አዲስ አሰራር ተግባራዊ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ወርልድሪሚት ከተሰኘ ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅት ጋር በመተባበር ህብረተሰቡ በአገሪቱ…
Read 2289 times
Published in
ዜና
ህገ መንግስት፣ ሰንደቅ ዓላማ፣ የአዲስ አበባ ጉዳይ … በፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል በቀጣይ የሚደረገው ውይይት የሚመራበት ስርአትና ደንብ ሰሞኑን የፀደቀ ሲሆን የህገ መንግስት ሰንደቅ አላማ፣ የክልሎች አወቃቀርና የአዲስ አበባ ጉዳይ በድርድር አጀንዳነት ቀርቧል፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከረቡዕ ጀምሮ ለሁለት ቀናት ውይይቱ በሚመራበት…
Read 1564 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 January 2019 14:10
መኢአድ፤ በደቡብ ክልል አባሎቼ ላይ ኢ-ሰብአዊ ድርጊት እየተፈፀመ ነው አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በደቡብ ክልል ሰገን ህዝቦች ዞን፣ በአባሎቼ ላይ የግድያ ሙከራን ጨምሮ ኢ-ሰብአዊ ድርጊት እየተፈፀመ ነው ያለው መኢአድ፤ ድርጊቱን የፈፀሙና ያስፈፀሙ የክልሉ ፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ የዞንና የወረዳ አመራሮች በአስቸኳይ ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቋል፡፡ “ለውጡን የማይደግፉ የዞንና የወረዳ አመራሮች በአባሎቻችን ላይ እያደረሱ ያለው ጥቃት…
Read 1398 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 January 2019 14:07
ብ/ጀ ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ ስምንት ግለሰቦች ከ319 ሚሊዮን ብር በላይ የሙስና ክስ ቀረበባቸው
Written by አለማየሁ አንበሴ
የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) ዋና ዳይሬክተር ብ/ጀነራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ ሌሎች ኃላፊዎችና ግለሰቦች 319,475,287 (ሶስት መቶ አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን አራት መቶ ሰባ አምስት ሺህ ሁለት መቶ ሰማኒያ ሰባት) ብር በማባከን የሙስና ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ አቃቤ ህግ በፌደራል ከፍተኛ…
Read 1982 times
Published in
ዜና