ዜና
ፓርቲው ከሌሎች ጋር የመዋሃድ እቅዱ በጉባኤው ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል ሰማያዊ ፓርቲ ነገ በሚያደርገው 2ኛ ጠቅላላ ጉባኤ፣ ከአርበኞች ግንቦት 7 እና ከኢዴፓ ጋር ውህደት ለመፈፀም የተያዘውን እቅድ ያፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ የፓርቲው ሊቀ መንበር አቶ የሸዋስ አሰፋ አስታወቁ፡፡ “ተፎካካሪ ፓርቲዎች አንድ ሆነው…
Read 2020 times
Published in
ዜና
በአሁኑ ወቅት የሀገሪቱ ፖለቲካ ከነበረበት አስፈሪ ድባብ ወደ ተስፋ ሰጪ ሁኔታ ተለውጧል ያለው አርበኞች ግንቦት 7፤ ከእንግዲህ አመጽ ለኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ትግል አማራጭ መሆን የለበትም ብሏል፡፡ ንቅናቄው ሰሞኑን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በሰጠው መግለጫ፤የህዝቡ ትግልና በኢህአዴግ ውስጥ የተፈጠሩ የለውጥ ሃይሎች ጥምረት፣ የሃገሪቱን…
Read 957 times
Published in
ዜና
የእርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ወደ 8 ሚሊዮን እንደሚያሻቅብ ተጠቆመ በቤኒሻንጉልና በምዕራብ ወለጋ አዋሳኝ ሰሞኑን የፀጥታ ኃይሎች የወሰዱትን የህግ ማስከበር እርምጃ ተከትሎ አንፃራዊ መረጋጋት በመስፈኑ ለተፈናቃዮች እርዳታ ማቅረብ መጀመራቸውን የረድኤት ድርጅቶች አስታወቁ፡፡ ቀደም ሲል በግጭቱ ምን ያህል ሰዎች እንደተፈናቀሉ ለማወቅ አስቸጋሪ እንደነበር…
Read 1336 times
Published in
ዜና
አቶ በረከትና አቦይ ስብሃት ሃሳብ ክፉኛ ተተቸባለፈው ሳምንት ቅዳሜና እሁድ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሃገሪቱ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ በተካሄደው ውይይት በአቶ በረከት ስምኦንና በሌሎች ምሁራን የመነሻ ፅሁፍ የቀረበ ሲሆን የአቶ በረከትና የአቦይ ስብሃት ሃሳብ ጠንካራ ትችትና ተቃውሞ ገጥሞታል፡፡በዚህ ውይይት መድረክ…
Read 14049 times
Published in
ዜና
Sunday, 23 December 2018 00:00
ለንግድና ለድርጅት የሚከራዩ የመንግስት ቤቶች ላይ እስከ 2ሺ ፐርሰንት የሚደርስ አስደንጋጭ የዋጋ ጭማሪ ተደረገ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከ6ሺ ብር ወደ 71 ሺ ብር፣ ከ7 ሺ ብር ወደ 140 ሺ ብር አሻቅቧልየፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን፤ ለንግድና ለድርጅት አገልግሎት በሚያከራያቸው ቤቶች ላይ ከ500 እስከ 2200 ፐርሰንት የሚደርስ የዋጋ ጭማሪ ያደረገ ሲሆን ከሁለት ሺህ በላይ ተከራዮች ጭማሪው ፍትሃዊ አይደለም ሲሉ ተቃውሟቸውን…
Read 8499 times
Published in
ዜና
- “አዋጁን ማጽደቅ ልንወጣ የማንችለው አደገኛ ችግር ውስጥ ያስገባናል”- “ህገመንግስቱን ሽፋን አድርገን ስንሰራ የኖርነውን ሃጢያት የምንታጠብበት አዋጅ ነው”- አዋጁ በ33 የተቃውሞ ድምፅ፣ በአራት ተአቅቦ እና በአብላጫ ድምጽ ድጋፍ ፀድቋል• የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላቱን ያወዛገበው የማንነትና የአስተዳደር ወሰን ጉዳዮች ኮሚሽን…
Read 9312 times
Published in
ዜና