ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:12
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ሥራ አሥኪያጅ እና ምክትላቸው ከኃላፊነት ተነሱ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አስኪያጅ እና ምክትላቸው ከኃላፊነታቸው ተነሱ፡፡ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አስኪያጅነት ከ8 ዓመት በላይ ያገለገሉት አቶ ሰብስቤ ከበደ እና ምክትላቸው አቶ መብርሃቶም ኪሮስ ከኃላፊነታቸው የተነሱበት ምክንያት በግልፅ አለመታወቁን የጠቆሙት የድርጅቱ ሰራተኞች፤ በስራ አስኪያጁ ላይ ከሰራተኞች ሰፊ ቅሬታ…
Read 12563 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:10
በእነ አቶ በረከት ጉዳይ የመጨረሻው ፖለቲካዊ ውሳኔ ከብአዴን በጠቅላላ ጉባኤ ይጠበቃል
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከሰሞኑ በጥረት ኮርፖሬት ላይ የአሰራር ብልሽት ፈጥረዋል፤ ብአዴንን አዳክመዋል በሚል ተገምግመው በብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ በታገዱት በአቶ በረከት ስምኦን እና በአቶ ታደሰ ካሳ ጉዳይ ላይ የመጨረሻውን ፖለቲካዊ ውሳኔ የሚሰጠው መስከረም ወር የሚካሄደው የድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ነው ተብሏል፡፡ ሁለቱ ከፍተኛ አመራሮች በማዕከላዊ…
Read 11461 times
Published in
ዜና
Saturday, 01 September 2018 15:09
የኤርትራ መንግሥት የተሰደዱ ዜጎቹ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳለህ ከጀርመን ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ከሃገራቸው የተሰደዱ ኤርትራውያን ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በፖለቲካዊ ምክንያትና በሌሎች ምክንያቶች ከሃገራቸው ተሰደው በመላው ዓለም ተበታትነው የሚገኙ ኤርትራውያን፤ ያለፈውን ነገር ረስተው ወደ ሃገራቸው በመመለስ፣ ህዝባቸውን…
Read 3789 times
Published in
ዜና
በወልቃይት ጠገዴ መከላከያ ሰራዊት ጣልቃ እንዲገባ ጠይቋል በወልቃይት ጠገዴ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየተፈፀሙ ነው ያለው የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ የአማራ ብሄርተኝነት አስመላሽ ኮሚቴ፤ በአካባቢው የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብቶ የመከላከያ ሰራዊት በማሰማራት መፍትሄ እንዲያበጅ ለጠቅላይ ሚኒስትር በፃፈው የአቤቱታ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡ ኮሚቴው…
Read 5472 times
Published in
ዜና
ከወር በፊት በሃዋሳ ከተከሰተው የወላይታና ሲዳማ ብሄር ተወላጆች ግጭት ጋር በተያያዘ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 100 ግለሰቦች ላይ ትናንት ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባን ጨምሮ በ100 ተጠርጣሪዎች ላይ ከተመሰረተው ክስ መረዳት እንደሚቻለው፤ በከተማዋ በሲዳማና ወላይታ ብሄረሰቦች መካከል…
Read 3212 times
Published in
ዜና
አዲሱ መፅሐፋቸው ምን ይላል? ‹‹የመልካም ዕድል መስኮቶችን የሚያጠቡትን የመልካም አስተዳደር እጦት፣ ሙስና፣ በትንሽ ድል የመኩራራት እና ለችግሮች ደንታ ቢስ የመሆን፣ እንዲሁም በብሔርተኝነት ጭምብል ያለአንዳች ተጠያቂነት ያሻህን የመስራት አዝማሚያዎችን በጥብቅ ማስወገድ ይጠይቃል››‹‹በየመድረኩ እንደ ተቀናቃኝ ሳይሆን እንደ ሐሳብ ቋት (Resource Person) እንድታይ…
Read 12852 times
Published in
ዜና