ዜና

Rate this item
(3 votes)
 የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አስኪያጅ እና ምክትላቸው ከኃላፊነታቸው ተነሱ፡፡ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስራ አስኪያጅነት ከ8 ዓመት በላይ ያገለገሉት አቶ ሰብስቤ ከበደ እና ምክትላቸው አቶ መብርሃቶም ኪሮስ ከኃላፊነታቸው የተነሱበት ምክንያት በግልፅ አለመታወቁን የጠቆሙት የድርጅቱ ሰራተኞች፤ በስራ አስኪያጁ ላይ ከሰራተኞች ሰፊ ቅሬታ…
Rate this item
(14 votes)
 ከሰሞኑ በጥረት ኮርፖሬት ላይ የአሰራር ብልሽት ፈጥረዋል፤ ብአዴንን አዳክመዋል በሚል ተገምግመው በብአዴን ማዕከላዊ ኮሚቴ በታገዱት በአቶ በረከት ስምኦን እና በአቶ ታደሰ ካሳ ጉዳይ ላይ የመጨረሻውን ፖለቲካዊ ውሳኔ የሚሰጠው መስከረም ወር የሚካሄደው የድርጅቱ ጠቅላላ ጉባኤ ነው ተብሏል፡፡ ሁለቱ ከፍተኛ አመራሮች በማዕከላዊ…
Rate this item
(2 votes)
 የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኡስማን ሳለህ ከጀርመን ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ በተለያዩ ምክንያቶች ከሃገራቸው የተሰደዱ ኤርትራውያን ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በፖለቲካዊ ምክንያትና በሌሎች ምክንያቶች ከሃገራቸው ተሰደው በመላው ዓለም ተበታትነው የሚገኙ ኤርትራውያን፤ ያለፈውን ነገር ረስተው ወደ ሃገራቸው በመመለስ፣ ህዝባቸውን…
Rate this item
(3 votes)
በወልቃይት ጠገዴ መከላከያ ሰራዊት ጣልቃ እንዲገባ ጠይቋል በወልቃይት ጠገዴ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየተፈፀሙ ነው ያለው የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ የአማራ ብሄርተኝነት አስመላሽ ኮሚቴ፤ በአካባቢው የፌደራል መንግስት ጣልቃ ገብቶ የመከላከያ ሰራዊት በማሰማራት መፍትሄ እንዲያበጅ ለጠቅላይ ሚኒስትር በፃፈው የአቤቱታ ደብዳቤ ጠይቋል፡፡ ኮሚቴው…
Rate this item
(0 votes)
 ከወር በፊት በሃዋሳ ከተከሰተው የወላይታና ሲዳማ ብሄር ተወላጆች ግጭት ጋር በተያያዘ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባን ጨምሮ 100 ግለሰቦች ላይ ትናንት ክስ ተመሰረተባቸው፡፡ የሃዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ቴዎድሮስ ገቢባን ጨምሮ በ100 ተጠርጣሪዎች ላይ ከተመሰረተው ክስ መረዳት እንደሚቻለው፤ በከተማዋ በሲዳማና ወላይታ ብሄረሰቦች መካከል…
Rate this item
(40 votes)
 አዲሱ መፅሐፋቸው ምን ይላል? ‹‹የመልካም ዕድል መስኮቶችን የሚያጠቡትን የመልካም አስተዳደር እጦት፣ ሙስና፣ በትንሽ ድል የመኩራራት እና ለችግሮች ደንታ ቢስ የመሆን፣ እንዲሁም በብሔርተኝነት ጭምብል ያለአንዳች ተጠያቂነት ያሻህን የመስራት አዝማሚያዎችን በጥብቅ ማስወገድ ይጠይቃል››‹‹በየመድረኩ እንደ ተቀናቃኝ ሳይሆን እንደ ሐሳብ ቋት (Resource Person) እንድታይ…