ዜና
ሰሞኑን ከ15 ዓመታት የውጭ አገር ስደት በኋላ ወደ ሃገራቸው የተመለሱት የሰብአዊ መብት ተሟጋቹና የኢትዮጵያዊነት አቀንቃኙ አቶ ኦባንግ ሜቶ፤ አዲሲቷን ኢትዮጵያ ለመገንባት ብሔራዊ እርቅና መተማመን ያስፈልጋል አሉ፡፡ አቶ ኦባንግ ከአዲስ አድማስ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ወደ ሃገር ቤት የተመለሱት በዋናነት የጀመሩትን የኢትዮጵያዊነት…
Read 7782 times
Published in
ዜና
መቐለ በምጽዋ አገልግሎት መጀመሯ “የአዲስ ዓመት ገጸበረከት ነው” - ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ ሰሞኑን በአስመራ ተገናኝተው በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ የመከሩት የኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የሶማሊያ መሪዎች፤ በአካባቢው የፀጥታ ጉዳይ ላይ በጋራ ለመስራት መስማማታቸውን የሶማሊያው ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል፡፡ ፕሬዚደንት ሙሐመድ ፎርማጆ ስለ ውይይታቸው በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት…
Read 7438 times
Published in
ዜና
በቀጣዩ አዲስ ዓመት የተጀመረውን ፖለቲካዊ ለውጥ የሚያጠናክሩና ተቋማዊ ቅርፅ የሚያሲዙ እርምጃዎች እንዲወሰዱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡ ያለፈውን ዓመት የሃገሪቱን የፖለቲካ፤ እንቅስቃሴ ገምግመው፣ የቀጣዩን ዓመት ተስፋቸውን በተመለከተ ለአዲስ አድማስ አስተያየታቸውን የገለፁ የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፤ አዲሱ ዓመት በ2010 የተጀመረውን ፖለቲካዊ ለውጥ የሚያጠናክሩ ከሕገ…
Read 6974 times
Published in
ዜና
ባለፉት 27 ዓመታት የተሰሩ የፖለቲካ ወንጀሎችን ለመጨረሻ ጊዜ እልባት ለመስጠት የእርቅና የሽግግሩ ጊዜ ፍትህ ማስፈፀሚያ ስልት እንዲቀየስ የኢትዮጵያውያን ሃገር አቀፍ ንቅናቄ (ኢሃን) ጠቆመ፡፡ ንቅናቄው በወቅታዊ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫው፤ በተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ ውስጥ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ሊተገበሩ ይገባል ያላቸውን…
Read 7374 times
Published in
ዜና
Monday, 10 September 2018 00:00
ቡና አቅራቢዎች ለወደመባቸው ንብረት መንግስትን 150 ሚ. ብር ካሣ ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በምዕራብ ጉጂ ዞን ተፈጥሮ ከነበረው ግጭት ጋር በተያያዘ “የቡና ኢንቨስትመንታችን ወድሞብናል፣ አሁንም ወደ ስራ መመለስ አልቻልንም” ያሉ ባለሃብቶች፤ መንግስትን 150 ሚሊዮን ብር ካሣ መጠየቃቸው ታውቋል፡፡ 27 ባለሃብቶች ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ባቀረቡት አቤቱታ፤ ቡና አጥቦ ለገበያ በማቅረብ ኢንቨስትመንት በአካባቢው ለረጅም ዓመታት…
Read 3181 times
Published in
ዜና
በደቡብ ወሎ አስተዳደር የመርሳ ከተማ ነዋሪ፤ባለፈው ነሐሴ 20 ስብሰባ በማካሄድ፣ የከተማዋን ከንቲባ በመሻር፣ አዲስ የከተማ ከንቲባና ሌሎች ኃላፊዎችን መሾሙ ተገለፀ፡፡ የከተማው ነዋሪ ሕዝብ ወደ እዚህ ተግባር የተሻገረው ከደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር ጋር፣ አስተዳደሩ በስልጣን ላይ የነበሩትን ከንቲባና የሥራ ባልደረቦቻቸውን ገምግሞ…
Read 5175 times
Published in
ዜና