ዜና

Rate this item
(3 votes)
“በአንድ ስብሰባ እስከ 15 ሺህ ህዝብ እየተሳተፈ ነው” ከተመሰረተ ሦስት ወራትን ብቻ ያስቆጠረው የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን)፤ በአማራ ክልልና በሌሎች ዋና ዋና ከተሞች ህዝባዊ ውይይቶችን እያደረገ መሆኑን ገልፆ፤ በውይይት መድረኮቹ በአማካይ ከ10 ሺህ እስከ 15 ሺህ የሚደርስ ህዝብ እየተሳተፈ ነው…
Rate this item
(4 votes)
• ግልጽነትና አርኣያነት የጎደለው ምደባ በሚል እየተተቸ ነው• በተደጋጋሚ በጥፋት የተነሡ ሓላፊ፣ ለሦስተኛ ጊዜ ተመደቡ• በተደጋጋሚ ሕጸጽና ምዝበራ የታገዱት አስተዳዳሪም ተመለሰበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፥ በሙስና፣ በአስተዳደር በደልና በአሠራር ጥሰት የተካሔደውን ማጣራት ተከትሎ፣ 14 የዋና ክፍል…
Rate this item
(1 Vote)
- “የተሿሚዎች መስፈርት ብቃት፣ ልምድና ኢትዮጵያዊነት ነው” ቀደም ሲል 33 የካቢኔ አባላት የነበሩት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፤ የካቢኔ አባላቱን ወደ 18 ዝቅያደረገ ሲሆን አዳዲስ የካቢኔው አባላትም በም/ከንቲባው አቅራቢነት በምክር ቤቱ ተሾመዋል፡፡ አስራ ስምንቱ የካቢኔ አባላትም የከተማ አስተዳደሩ ም/ቤት አፈጉባኤ የነበሩት…
Rate this item
(14 votes)
 “ግንቡን እናፍርስ፣ ድልድዩን እንገንባ” በሚል መርህ ሰሞኑን በአሜሪካ ሦስት ግዛቶች ከኢትዮጵያውያን ጋር የተገናኙትና የተወያዩት ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ በስደት ላይ የሚገኙ አክቲቪስቶች፣ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች ወደ ሃገር ቤት እንደሚመለሱ ያስታወቁ ሲሆን ተቃዋሚዎችና ምሁራን በበኩላቸው፤በጠ/ሚኒስትሩ የተመራው የአሜሪካው የመደመር ጉዞ “የፖለቲካ ፈውስ የሚያመጣ…
Rate this item
(13 votes)
“ኢዴፓ አልፈረሰም፤ፈረሰ ያሉትን በህግ እንጠይቃለን” - ዶ/ር ጫኔ ከበደ፤የኢዴፓ ፕሬዚዳንት በምርጫ ቦርድ የተዛባ ውሣኔ ምክንያት ከተመሠረተ 25 አመታት ያስቆጠረው የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) በይፋ መፍረሱን እነ አቶ ልደቱ አያሌው ያስታወቁ ሲሆን የፓርቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ጫኔ ከበደ በበኩላቸው፤ “ፓርቲው አልፈረሰም፤ ፈረሰ…
Rate this item
(9 votes)
 ላለፉት 26 ዓመታት የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ የቆየው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) ትጥቁን ፈትቶ ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ እንዲያደርግ የኤርትራ መንግስት አሳሰበ፡፡ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ፣ የኦነግ ሊቀ መንበር የሆኑትን አቶ ዳውድ ኢብሣን በፅ/ቤታቸው ማነጋገራቸውን የጠቆሙት የዜና ምንጮች፤ ኦነግ የትግል አማራጩን እንዲያስተካክል ፕሬዚዳንቱ ማሳሰባቸውን…