ዜና

Rate this item
(3 votes)
“ዘገባው ከእውነት የራቀ ነው” - የውጭ ጉ/ሚ ኢትዮጵያና ሱዳን በጋራ ወታደራዊ ኃይል ገንዘብ 64 በመቶ የደረሰውን ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለመጠበቅ መስማማታቸውን “ሚድል ኢስት ሞኒተር” የዘገበ ሲሆን የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ፤ ዘገባው ሃሰተኛ ነው ብሏል፡፡ የሱዳን ጦር ኃይሎች ኢታማዦር…
Rate this item
(2 votes)
ሰማያዊ ፓርቲ “መንግስት ተፈናቃዮቹን ሊያቋቁም ይገባል” ብሏል ከ5 ወራት በፊት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈናቀሉ ከ500 በላይ አባወራዎች ለልመና መዳረጋቸውን ገልፀው፤ የአማራ ክልል መንግስት ችግራቸውን ተገንዝቦ እንዲያቋቁማቸው ቢጠይቁም ተገቢውን ምላሽ አለማግኘታቸውን ተናገሩ፡፡ የክልሉ መንግሥት በበኩሉ በጉዳዩ ላይ ውይይት እያደረገ መሆኑ ታውቋል፡፡…
Rate this item
(0 votes)
· በየዕለቱ በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ብቻ ከአንድ ሺ በላይ ዜጎች በቱሪስት ቪዛ ይወጣሉ· ከኩዌት፣ ከአረብ ኢምሬትስ ጋር የስራ ስምሪት ስምምነት አልተፈረመም፡፡· ከሳኡዲ አረቢያ መንግስት ጋር የተፈረመው ስምምነት፣ በተወካዮች ምክር ቤት አልፀደቀም· ከኳታርና ጆርዳን ጋር የተፈረመው ስምምነትም ተግባራዊ መሆን…
Rate this item
(25 votes)
 የአገሪቱ መሪዎች የስልጣን ዘመን በህገ መንግስት የተገደበ እንዲሆን እንሰራለን ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ ከዚህ በኋላ የአገሪቱ ጠ/ሚኒስትር ከሁለት ዙር በላይ በሥልጣን ላይ አይቆይም ብለዋል፡፡ ከትናንት በስቲያ ከደቡብ ክልል የህዝብ ተወካዮች ጋር በሃዋሳ ሚሊኒየም አዳራሽ ውይይት ያደረጉት ጠ/ሚኒስትሩ፤ “በሀገሪቱ…
Rate this item
(6 votes)
 በፕሬስ ነጻነት አፈና ሰ/ ኮርያና ኤርትራ አለማችንን ይመራሉ የአለማችን አገራትን የፕሬስ ነጻነት አጠቃላይ ሁኔታ በመገምገም በየአመቱ ደረጃ የሚሰጠው ሪፖርተርስ ዊዛውት ቦርደርስ፣ ከሰሞኑም የ2018 አመት የአገራትን ደረጃ ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በፕሬስ ነጻነት ከ180 የአለማችን አገራት 150ኛ ደረጃን መያዟን አመልክቷል፡፡በኢትዮጵያ የፕሬስ…
Rate this item
(10 votes)
 “ሃገር ለዋጭ ሐሳቦች ከምሁራኑ ሊፈልቁ ይገባል” ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተስፋፋ የመጣውን ጎሠኝነትና ብሔርተኝነት ከሃገራዊ ማንነት ጋር ማስታረቅ የሚቻልበትን የመፍትሄ ሐሳብ እንዲያፈላልጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለምሁራን ጥሪ አቀረቡ፡፡ የአገሪቱ ፖለቲካዊ ችግሮች የተወሳሰቡ በመሆናቸው ችግሮቹን አገናዝቦ መውጫ መንገድ የሚያሳይ ምሁር…