ዜና
ለረጅም ዓመታት የማንነት ጥያቄ በማንሳታቸው ብቻ ብዙ መከራ ሲደርስባቸው መቆየቱን የገለፁት የቁጫ ማህበረሰብ ተወካዮች፤ የማንነት ጥያቄያችን፣ መከራና እንግልታችንን እያባባሰው ነው ብለዋል። በቅርቡ የቁጫ ተወላጅ በሆነው የሶሲዎሎጂ ባለሙያው ሀብታሙ ሃ/ጊዮርጊስ የተፃፈውን በቁጫ ታሪክ ላይ የሚያጠነጥን “የቁጫ ታሪክ እስከ 2007” የተሰኘ መፅሀፍ…
Read 4843 times
Published in
ዜና
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከአንድ ዓመት በፊት በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተቀሰቀሰውን ብጥብጥ ተከትሎ፣ታስረው የነበሩ ከ2ሺ በላይ ዜጎችን መፍታቱን አስታወቀ፡፡ በትላንትናው ዕለት የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሳ በሰጡት መግለጫ፤2 ሺ 345 እስረኞች በምህረት መፈታታቸውን የተናገሩ ሲሆን ከእነዚህ ውስጥ 1 ሺ 568 ያህሉ…
Read 8662 times
Published in
ዜና
በቆቦ ከተማ የተቀሰቀሰው ግጭት የሰው ህይወት ቀጥፏል በአማራ ክልል በምትገኘው ቆቦ ከተማ ባለፈው ረቡዕና ሐሙስ በተፈጠረ ተቃውሞ የ7 ሰዎች ህይወት ማለፉንና የመንግስት ተቋማትን ጨምሮ የግለሰቦች የንግድ መደብሮችና መኖሪያ ቤቶች መውደማቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ የጠቆሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሳምንቱ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች…
Read 6628 times
Published in
ዜና
በወልዲያ ለተገደሉ 7 ዜጎች ተጠያቂ የሆኑ አካላት ለፍርድ እንዲቀርቡ መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲዎች የጠየቁ ሲሆን ግድያዎችንና የዜጎችን መፈናቀል ለመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያዘጋጁ አስታውቀዋል፡፡ ፓርቲዎቹ ጉዳዩን አስመልክቶ በጽ/ቤታቸው ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፤ ጥር 12 ቀን 2010 ዓ.ም በወልድያ ከተማ የቅዱስ ሚካኤልን…
Read 5336 times
Published in
ዜና
ኢራፓ ከድርድሩ ሙሉ ለሙሉ ራሱን ማግለሉን አስታወቀ መኢአድ እና ኢዴፓን ጨምሮ በጋራ ከገዥው ፓርቲ ጋር ለድርድር የቀረቡ 11 ፓርቲዎች፤ በድርድሩ ቀጣይነት ላይ ቅድመ ሁኔታ ያስቀመጡ ሲሆን ኢራፓ በበኩሉ ከድርድሩ ሙሉ ለሙሉ ራሱን አግልሏል፡፡ አስራ አንዱ ፓርቲዎች ከፀረ ሽብር አዋጁ 4…
Read 6415 times
Published in
ዜና
በ7 ዓመት ውስጥ 85 ጋዜጠኞች ተሰደዋል የኢትዮጵያ መንግስት የዜጎቹን የሰብአዊ መብት አያያዝ እንዲያሻሽል የተባበሩት መንግስታት ድርጅትና አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች የጠየቁ ሲሆን ሰሞኑን በወልድያ የተፈፀመው ግድያም በገለልተኛ ወገን እንዲጣራ ጠይቀዋል፡፡ የፈረንጆች ያለፈው ዓመትን የኢትዮጵያ አክራሞት የዳሰሰው የሂውማን ራይትስ ዎች…
Read 4901 times
Published in
ዜና