ዜና

Rate this item
(1 Vote)
 አቶ በቀለ ገርባ የተሻለ ህክምና እንዲያገኙ ትዕዛዝ ተላለፈ በሃገሪቱ ከተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶች ጋር ተያይዘው የወንጀልና የሽብር ክስ የቀረበባቸው የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች፣ በምስክርነት እንዲቀርቡላቸው የጠቀሷቸው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንትና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች በስብሰባ…
Rate this item
(3 votes)
ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ የላቸውም በሚል በኃይል ከሳኡዲ አረቢያ የተባረሩ ኢትዮጵያውያን፤ በሳውዲ ፖሊስ ኢ-ሰብአዊ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው አስታወቁ፡፡ አሶሼትድ ፕሬስ ያነጋገራቸው፣ ከሳኡዲ በኃይል የተባረሩ ኢትዮጵያውያን፣ የሀገሪቱ መንግስት ያስቀመጠው የምህረት ጊዜ ማብቃቱን ተከትሎ ከያሉበት በፖሊስ እየታደኑ፣ እጅግ ወደ ቆሸሹና ለሰው ልጅ ወደማይመቹ እስር…
Rate this item
(1 Vote)
 የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ በገዥው ፓርቲና በተቃዋሚ መካከል እየተካሄደ የሚገኘው ድርድር፤ የሰጥቶ መቀበል መርህን ያልተከተለ በመሆኑ፣ በፓርቲዎች ስምምነት ተደርሶባቸዋል የተባሉ የምርጫ ስነ ስርአት ህጎች በፓርላማው እንዳይፀድቁ ጠየቀ፡፡ በቅርቡ ኢህአዴግና ኢራፓን ጨምሮ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተስማምተውባቸዋል የተባሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ፣…
Rate this item
(16 votes)
· “አገሪቱ በፖለቲካ ቀውስ እየተናጠች ውይይቱን መጥራት ሌላ ችግር መፍጠር ነው ” · “ውይይቱ እንዴት በዚህ ወቅት ተዘጋጀ? ምን ፈልጎ ተዘጋጀ?” የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም ለመደንገግ በወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ ትላንት በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የተጠራው የውይይት…
Rate this item
(8 votes)
“ለተፈጠሩ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ዋነኛ ምክንያቱ የመንግስት አመራር ድክመት ነው” - የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ነባር ታጋዮችን በማሳተፍ እየተካሄደ የሚገኘው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፤ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ዋነኛ ምክንያት የራሱ የአመራር ድክመት መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን በጉባኤው…
Rate this item
(11 votes)
በሃገሪቱ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ችግሮች ላይ ይወያያል ተብሏል የፓርቲው ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና ምክትሉ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 13 ያህል ከፍተኛ አመራሮቹ በእስር ላይ የሚገኙበት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ዛሬና ነገ ጠቅላላ ጉባኤውን እንደሚያካሂድ የተገለፀ ሲሆን በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ…