ዜና
Tuesday, 02 January 2018 09:36
ጠ/ሚኒስትሩ ተገደው ፍ/ቤት ይቅረቡ በሚለው ላይ ብይን ለመስጠት ለአርብ ቀጠሮ ተይዟል
Written by አለማየሁ አንበሴ
አቶ በቀለ ገርባ የተሻለ ህክምና እንዲያገኙ ትዕዛዝ ተላለፈ በሃገሪቱ ከተፈጠሩ ተቃውሞና ግጭቶች ጋር ተያይዘው የወንጀልና የሽብር ክስ የቀረበባቸው የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሌሎች አመራሮች፣ በምስክርነት እንዲቀርቡላቸው የጠቀሷቸው የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንትና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች በስብሰባ…
Read 3195 times
Published in
ዜና
Tuesday, 02 January 2018 09:35
ከሳኡዲ በኃይል የተባረሩት ኢትዮጵያውያን፣ ኢ-ሰብአዊ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው ተናገሩ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ የላቸውም በሚል በኃይል ከሳኡዲ አረቢያ የተባረሩ ኢትዮጵያውያን፤ በሳውዲ ፖሊስ ኢ-ሰብአዊ ጥቃት እንደተፈፀመባቸው አስታወቁ፡፡ አሶሼትድ ፕሬስ ያነጋገራቸው፣ ከሳኡዲ በኃይል የተባረሩ ኢትዮጵያውያን፣ የሀገሪቱ መንግስት ያስቀመጠው የምህረት ጊዜ ማብቃቱን ተከትሎ ከያሉበት በፖሊስ እየታደኑ፣ እጅግ ወደ ቆሸሹና ለሰው ልጅ ወደማይመቹ እስር…
Read 2699 times
Published in
ዜና
Tuesday, 02 January 2018 09:33
ፓርቲዎች በድርድር የተስማሙባቸው 3 የምርጫ አዋጆች በፓርላማው እንዳይፀድቁ ተጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፤ በገዥው ፓርቲና በተቃዋሚ መካከል እየተካሄደ የሚገኘው ድርድር፤ የሰጥቶ መቀበል መርህን ያልተከተለ በመሆኑ፣ በፓርቲዎች ስምምነት ተደርሶባቸዋል የተባሉ የምርጫ ስነ ስርአት ህጎች በፓርላማው እንዳይፀድቁ ጠየቀ፡፡ በቅርቡ ኢህአዴግና ኢራፓን ጨምሮ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች ተስማምተውባቸዋል የተባሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ፣…
Read 1992 times
Published in
ዜና
Sunday, 24 December 2017 00:00
በኦሮሚያ ልዩ ጥቅም ረቂቅ አዋጅ ላይ የተጠራው ውይይት በተቃውሞ ተቋረጠ
Written by Administrator
· “አገሪቱ በፖለቲካ ቀውስ እየተናጠች ውይይቱን መጥራት ሌላ ችግር መፍጠር ነው ” · “ውይይቱ እንዴት በዚህ ወቅት ተዘጋጀ? ምን ፈልጎ ተዘጋጀ?” የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ያለውን ልዩ ጥቅም ለመደንገግ በወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ ትላንት በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የተጠራው የውይይት…
Read 10144 times
Published in
ዜና
“ለተፈጠሩ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ዋነኛ ምክንያቱ የመንግስት አመራር ድክመት ነው” - የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ነባር ታጋዮችን በማሳተፍ እየተካሄደ የሚገኘው የኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ፤ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች እየተከሰቱ ላሉ ደም አፋሳሽ ግጭቶች ዋነኛ ምክንያት የራሱ የአመራር ድክመት መሆኑን ያስታወቀ ሲሆን በጉባኤው…
Read 8746 times
Published in
ዜና
Saturday, 23 December 2017 09:33
ዋና አመራሮቹ በእስር ላይ የሚገኙት ኦፌኮ ዛሬ ጠቅላላ ጉባኤውን ያካሂዳል
Written by Administrator
በሃገሪቱ ወቅታዊ ፖለቲካዊ ችግሮች ላይ ይወያያል ተብሏል የፓርቲው ሊቀ መንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና እና ምክትሉ አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ 13 ያህል ከፍተኛ አመራሮቹ በእስር ላይ የሚገኙበት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ዛሬና ነገ ጠቅላላ ጉባኤውን እንደሚያካሂድ የተገለፀ ሲሆን በአገሪቱ ወቅታዊ የፖለቲካ…
Read 4136 times
Published in
ዜና