ዜና
Sunday, 17 September 2017 00:00
ኢህአዴግ የምርጫ ሥርአቱ ወደ “ቅይጥ - ትይዩ” እንዲለወጥ ሃሳብ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
· ጠ/ሚኒስትሩ የምርጫ ቦርድ ኃላፊን ለማሾም ከሁሉም አገር አቀፍፓርቲዎች ጋር ምክክር እንዲያደርጉ የማሻሻያ ሃሳብ ቀርቧልሁለተኛው የገዥው ፓርቲና የተቃዋሚዎች ድርድር፣ የፊታችን ሐሙስ የሚካሄድ ሲሆን ኢህአዴግ እስከ ዛሬ ድረስ በስራ ላይ የቆየው የአብላጫ ድምፅ የምርጫ ሥርአት በ “ቅይጥ” እና “ትይዩ” የምርጫ ሥርአት…
Read 7257 times
Published in
ዜና
ምርጫው፤“በነባሩ አስተዳደር” ወይስ “በቅማንት ራስ ገዝ” የሚል ነውየፌዴሬሽን ም/ቤት ባቀረበው ጥያቄ መሰረት፣ የቅማንት ህዝብ ራስን በራስ የማስተዳደር ህዝበ ውሳኔ በነገው ዕለት የሚካሄድ ሲሆን ከ23 ሺ በላይ ሰዎች ድምጽ ይሰጡበታል ተብሏል፡፡ ጊዜያዊ ውጤቱም ህዝበ ውሳኔው እንደተጠናቀቀ፣ በየቀበሌ ፅ/ቤቶችና ምርጫ ጣቢያዎች እንደሚለጠፍ…
Read 3663 times
Published in
ዜና
· “አደጋው ከመድረሱ በፊት ቅድመ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶ ነበር”· ከ2800 በላይ ሰዎች ተፈናቅለዋል የአዋሽ ወንዝ ሙላትን በተመለከተ የኦሮሚያና የአፋር ክልሎች ቅድመ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አሳስቦ እንደነበር ያስታወቀው የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፤የአዋሽ ወንዝ መጥለቅለቅ ከ11 ዓመታት በኋላ የተፈጠረ ከባድ የጎርፍ አደጋ…
Read 3289 times
Published in
ዜና
“ተጨማሪ አደጋ እንዳይደርስ አካባቢውበአደጋ ቀጠናነት መታጠር አለበት”በአዲስ አበባ በተለምዶ “ቆሼ” ተብሎ በሚጠራው ቦታ፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ፣ከቀኑ 6፡15 ላይ በድጋሚ በደረሰ የቆሻሻ መደርመስ አደጋ፣ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ እሣትና ድንገተኛ አደጋዎች መቆጣጠርና መከላከል ኮሚሽን፣ የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ…
Read 2762 times
Published in
ዜና
Monday, 11 September 2017 00:00
ከደብረ ሊባኖስ ገዳም የ“ውሻ ገደል” መንደር ከ2ሺ በላይ ነዋሪዎች ይነሣሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
• ከ60 እስከ 70 ሚሊየን ብር ካሳ፣ በቤተ ክርስቲያኒቱ ይፈጸማል • የገዳሙ ታሪካዊና መንፈሳዊ ህልውና አደጋ ላይ ወድቋል ተባለ • መካነ ቅርሱን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየታሰበ ነው - ክልሉ ከአንድ ሺሕ ዓመት በላይ ዕድሜ ባስቆጠረው ደብረ ሊባኖስ ገዳም አካባቢ የተቆረቆረው መንደር…
Read 9546 times
Published in
ዜና
“ሰማያዊ” በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ ለማድረግ አቅዷል በውህደት አንድ ፓርቲ ለመሆን በዝግጅት ላይ መሆናቸውን ያስታወቁት የመኢአድ እና የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበሮች፤በአሜሪካ ድጋፍ እያሰባሰቡ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡ የሁለቱ ፓርቲዎች ሊቀመንበሮች በአሜሪካ ለሚገኙ ደጋፊዎቻቸው በውህደታቸው ዙሪያ ማብራሪያ እንደሚሰጡ የታወቁ ሲሆን ለተመሳሳይ ዓላማ ወደ…
Read 4198 times
Published in
ዜና