ዜና

Rate this item
(3 votes)
በአደጋው 140 እንስሳት ሞተዋል፤በሰብልና በንብረት ላይ ጉዳት አድርሷል በዘንድሮ ክረምት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በመብረቃ አደጋ የ40 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን 149 እንስሳትም በዚሁ አደጋ መሞታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ በሰውና በእንስሳት ላይ ከደረሰው አደጋ በተጨማሪ በሰብልና በመኖሪያ ቤቶች ላይም ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል…
Rate this item
(0 votes)
 አድማስ ዩኒቨርሲቲ በቢሾፍቱ ካምፓስ ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁ ከ500 በላይ ተማሪዎቹን ዛሬ በቢሾፍቱ ተዘራ ሲኒማ አዳራሽ ያስመርቃል፡፡ ከሚመረቁት መካከል 210 ተማሪዎች በድግሪ መርሀ ግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ሲሆን ቀሪዎቹ 300 ተማሪዎች ደግሞ በቴክኒክና ሙያ ዘርፎች ስልጠናቸውን የተከታተሉ መሆናቸውን ዩኒቨርሲቲው በላከው መግለጫ…
Rate this item
(0 votes)
ለውጪ አገር ህክምና እየተባለ በተለያዩ መንገዶች የሚጠየቀው የክፍያ መጠን በእጅጉ የተጋነነ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ህሙማን ተመጣጣኝ በሆነ ክፍያ ጥራት ያለው ህክምና ሊያገኙ የሚችሉበት መንገድ እንዳለ ተገለፀ፡፡ የ“ጌትዌል ሚዲካል ትራቭል” (የህክምና ጉዞ) ሥራ አስኪያጅ ዶክተር በጋሻው ባይለየን ሰሞኑን ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፤…
Rate this item
(28 votes)
ፖሊስ የሙስና ተጠርጣሪዎችን ንብረት እያሳገደ መሆኑን ለፍ/ቤት አስረዳከሙስና ጋር በተያያዘ የ15 ኩባንያዎችና የ210 ባለስልጣናትና ባለሀብቶች ንብረት መታገዱ የታወቀ ሲሆን ትናንት በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉትን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙን ጨምሮ የታሳሪዎች ቁጥር 54 ደርሷል፡፡ ከታገዱት ኩባንያዎች መካከል…
Rate this item
(6 votes)
· ከ10 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ለመጠጥ ውሃ እጥረት ተጋልጠዋል· ችግሩን ለመቋቋም 1.25 ቢ. ዶላር ያስፈልጋልባለፈው ሚያዚያ 7.8 ሚሊዮን የነበረው የድርቅ ተረጂዎች ቁጥር በአሁን ወቅት ወደ 8.5 ሚሊዮን ከፍ ማለቱን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ለአዲስ አድማስ በሰጠው መረጃ የጠቆመ…
Rate this item
(7 votes)
በቅርቡ የተደረገውን የቀን ገቢ ግብር ግመታን በመቃወም፣ አብዛኞቹ የአማራ ክልል ከተሞች በንግድ አድማ ላይ መሰንበታቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ የገለጹ ሲሆን የክልሉ መንግስት አድማውን በውይይት እያስቆምኩ ነው ብሏል፡፡የአማራ ክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ም/ኃላፊ፣ አቶ ፀጋዬ በቀለ፤ በአንዳንድ የክልሉ የወረዳ ከተሞች…