ዜና
“አፋን ኦሮሞ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ቋንቋ ነው” የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት፤ “አፋን ኦሮሞ” የሀገሪቱ ተጨማሪ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ተግቶ እየሰራ መሆኑን፣ የክልሉ መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ አስታውቀዋል፡፡ የኦሮሞ ህዝብ በተደጋጋሚ “አፋን ኦሮሞ” የሀገሪቱ ተጨማሪ የስራ ቋንቋ እንዲሆን ጥያቄ እያቀረበ…
Read 3917 times
Published in
ዜና
በሁሉም አካባቢ የሚከበረው በዓል መሰረቱ ኃይማኖታዊ ነው - (ኢ/ኦ/ተ/ቤ) በየዓመቱ ከነሐሴ 16 ጀምሮ የሚከበረውን የአሸንዳ ሻደይ በአል፣ የትግራይና የአማራ ክልል በየፊናቸው፣ በዩኔስኮ በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረት እያደረጉ መሆኑን አስታወቁ፡፡ የትግራይ ክልል የባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ኃይሉ፤ ዘንድሮ በሁሉም…
Read 1938 times
Published in
ዜና
Sunday, 20 August 2017 00:00
ቅዱስ ሲኖዶስ፤ የተሳሳተው የትግርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እንዳይሠራጭ አገደ
Written by Administrator
“በትግራይ በሃይማኖት ምክንያት የማይግባባ ማኅበረሰብ እየተፈጠረ ነው” /ምእመናን/የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ፣ ግድፈት አለበት በሚል በመቐለ ከተማና አካባቢዋ ሊቃውንትና ምእመናን ተቃውሞ የቀረበበት የትግርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም እንዳይሠራጭ ያገደ ሲሆን፤ አተረጓጎሙና ይዘቱ በሊቃውንት ጉባኤ እንዲመረመር አዘዘ፡፡የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር…
Read 2186 times
Published in
ዜና
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ወቅት ከ390 ሺ በላይ ሚሊሻዎች ሰልጥነዋልከ7ሺ በላይ ተጠርጣሪዎች ክሳቸውን እየተከታተሉ ነውየሦስት ሚኒስትሮች ሹመት ፀድቋልከመስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ ለ11 ወራት በሥራ ላይ የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በትላንትናው ዕለት ተነሳ፡፡ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት የአስቸኳይ ጊዜ…
Read 6257 times
Published in
ዜና
ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አለማየሁ ጉጆም በቁጥጥር ስር ውለዋስእስከ ትላንት ድረስ 50 የሙስና ተጠርጣሪዎች ተይዘዋልየኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የቀድሞ ዋና ዳይሬክተር አቶ ዛይድ ወ/ገብርኤል እና የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ትናንት ያለመከሰስ መብታቸውን ያነሳባቸው የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ሚ/ደኤታ አቶ አለማየሁ ጉጆ፤ በፖሊስ…
Read 7801 times
Published in
ዜና
አዋጁን ተግባራዊ ያላደረገ ድርጅቱ ይታሸግበታል‹‹የክልሉን ቋንቋ ለማሳደግ አስተዋፅኦ ያበረክታል››ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ የስራ ቋንቋውን ትግርኛ ያደረገው የትግራይ ክልላዊ መንግስት፤ ማንኛውም የንግድ ማስታወቂያ ታፔላና የግድግዳ ላይ ማስታወቂያ መልዕክቶች በትግርኛ ቋንቋ እንዲፃፉ የሚያዝ አስገዳጅ አዋጅ ሰሞኑን አፀድቆ በስራ ላይ መዋል መጀመሩ ተገለፀ፡፡አዋጁን እንዲያስፈፅም…
Read 8012 times
Published in
ዜና