ዜና
• ፓርቲ በመንግስት ተቋማት ውስጥ ጣልቃ መግባቱ መገታት አለበት• ተቃዋሚዎች በፓርላማ አለመኖራቸው ለስርአቱ ስጋት ነው ተባለየፌደራል ስርአቱ በህገ መንግስቱ መሰረት በአግባቡ እየተተገበረ አለመሆኑ፣ የሀገሪቱን አንድነት ስጋት ላይ እንደጣለ ሰሞኑን የቀረቡት ጥናቶች ያመለከቱ ሲሆን በፓርላማው የተቃዋሚ ድምፅ አለመኖሩም ለፌደራል ስርአቱ ስጋት…
Read 6495 times
Published in
ዜና
Sunday, 28 May 2017 00:00
ዳኛ ልኡል ገ/ማርያም፤ በጡረታ እንዲገለሉ የቀረበው ሃሳብ በም/ቤት አባላት ከፍተኛ ተቃውሞና ውዝግብ አስነስቷል
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
• በመጨረሻ በሁለት ድምጸ ተዐቅቦና በሙሉ ድምጽ ጸድቋል• በጀርመን አገር ከፍተኛ ህክምና እየተከታተሉ ነው ተብሏል በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ለበርካታ ዓመታት ያገለገሉት ዳኛ ልዑል ገ/ማርያም፣ በከባድ ህመም ምክንያት ለ8 ወራት በሥራ ገበታቸው ላይ ያለመገኘታቸውን ተከትሎ፣ ከግንቦት 1 ቀን 2009 ዓ.ም ጀምሮ…
Read 5658 times
Published in
ዜና
Saturday, 27 May 2017 13:05
የቅድስት አርሴማን ቤተ ክርስቲያን ያፈረሱ የወረዳ ሓላፊዎች በእስራት ተቀጡ
Written by Administrator
የፍርድ ቤት የእግድ ትእዛዝ በመጣስ፣ በአዲስ አበባ የካ ክፍለ ከተማ፣ ልዩ ስሙ የካ አባዶ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የምትገኘውን የቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን ያፈረሱ፣ የወረዳ 12 አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈጻሚና የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት ሓላፊ፣ በ15 ቀን ቀላል እስራት እንዲቀጡ የከተማው ይግባኝ…
Read 4183 times
Published in
ዜና
• ዶ/ር ቴዎድሮስ ከ185 በላይ በሚሆኑ አገራት፣ በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር የፈጀ የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርገዋል• ከውጭም ከውስጥም ከፍተኛ ድጋፍ እና ተቃውሞ ገጥሟቸዋልቀጣዩ የዓለም የጤና ድርጅት መሪ በመጪው ማክሰኞ ይፋ የሚደረግ ሲሆን፣ ለመጨረሻው ዙር ከደረሱት 3 ዕጩ ተወዳዳሪዎች መካከል አንዱ የሆኑት ዶ/ር…
Read 7598 times
Published in
ዜና
Sunday, 21 May 2017 00:00
የአውሮፓ ፓርላማ፤ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲነሣና ዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲፈቱ ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
‹‹የፓርላማው ውሣኔ ተቀባይነት የለውም›› - የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየአውሮፓ ፓርላማ በኢትዮጵያ የተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲነሣና የተቃዋሚ ፖለቲከኛው ዶ/ር መረራ ጉዲና እንዲፈቱ የሚጠይቅ የውሣኔ ሃሣብ ያሣለፈ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት ውሣኔው ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቋል፡፡ ፓርላማው ከትናንት በስቲያ ያሣለፈው የውሣኔ ሃሳብ በዋናነት ፖለቲከኛው…
Read 4687 times
Published in
ዜና
የኢቢሲው ጋዜጠኛ ብሩክ እንዳለ ከድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን /ቴዲ አፍሮ/ ጋር ካደረገውና ባለፈው ሳምንት በእሁድ መዝናኛ ፕሮግራም ላይ ይቀርባል ተብሎ ከተዋወቀ በኋላ በድርጅቱ የስራ ሃላፊዎች ውሳኔ ሳይተላለፍ ቀርቷል ከተባለው ቃለመጠይቅ ጋር በተያያዘ በፈቃዱ ስራውን መልቀቁን አስታወቀ፡፡ላለፉት 4 አመታት በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን…
Read 11205 times
Published in
ዜና