ዜና
Sunday, 19 February 2017 00:00
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ሰዓት በማክበር ከአለም 11ኛ ደረጃን ዟል
Written by Administrator
ከአፍሪካ እና የመካከለኛው ምስራቅ አየር መንገዶች አንደኛ ደረጃን ይዟል የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ሰዓትን በማክበር ከአለማችን አየር መንገዶች 11ኛ፣ ከአፍሪካና ከመካከለኛው ምስራቅ አገራት አየር መንገዶች ደግሞ የ1ኛ ደረጃን መያዙን አለማቀፉ የአቪየሽን የመረጃ ተቋም “ፍላይትስታትስ” ሰሞኑን ባወጣው ወርሃዊ አስታውቋል፡፡የኢትዮጵያ አየር መንገድ…
Read 3879 times
Published in
ዜና
Sunday, 19 February 2017 00:00
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመታ የብር ኢዮበልዩ በዓሉን አከበረ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Read 2479 times
Published in
ዜና
በአውሮፓ ትልቁ የሆቴል ዘርፍ ኩባንያ የሆነው የፈረንሳዩ አኮር ሆቴልስ ግሩፕ በአዲስ አበባ ሶስት ደረጃቸውን የጠበቁ ሆቴሎችን ለመክፈት የሚያስችለውን የግንባታና የማኔጅመንት ስምምነት ከኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች ጋር መፈጸሙን ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ኩባንያው ባለፈው ረቡዕ ያወጣውን መግለጫ ጠቅሶ ዘገባው እንዳለው፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገነቡት…
Read 3530 times
Published in
ዜና
Sunday, 19 February 2017 00:00
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመታ የብር ኢዮበልዩ በዓሉን አከበረ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር 25ኛ ዓመት የብር ኢዮበልዩ በዓሉን ያከበረ ሲሆን ማኅበሩ ስኬታማ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የቦርድ ሊቀመንበሩ አሳታውቀዋል፡፡ ማኅበሩ 25ኛ የብር ኢዮበልዩ በዓሉንና ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከትናንት በስቲያ በሸራተን ሆቴል ባከበረበት ወቅት የቦርድ ሊቀመንበሩ ኢ/ር አበራ በቀለ፣ ከጋዜጠኞች…
Read 1087 times
Published in
ዜና
ለወራት ሲያወዛግብ በነበረው የሠማያዊ ፓርቲ አመራርነት ጉዳይ ላይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ውሳኔ የሰጠ ሲሆን በቅርቡ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ የተመረጡት አቶ የሸዋስ አሰፋ የፓርቲው ህጋዊ ሊቀመንበር መሆናቸውን አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ተስፋለም በላይ ጉዳዩን አስመልክቶ…
Read 1481 times
Published in
ዜና
የደቡብ ኮርያ የጦር ሃይል አባላት የሆኑ ወታደሮች በኮርያ ዘመቻ ወቅት የተሳተፉና በጽናት በመታገል ታላቅ ውለታ የሰሩ ኢትዮጵያውያን ዘማቾችን ለመርዳት የሚውል የገንዘብ ድጋፍ እያሰባሰቡ እንደሚገኙ ተዘግቧል፡፡የደቡብ ኮርያ ጦር በኦፊሻል የፌስቡክ ገጹ ላይ ያወጣውን መረጃ ጠቅሶ ኮፖጆላ የተባለው ድረገጽ ትናንት እንደዘገበው፣ የአገሪቱ…
Read 2393 times
Published in
ዜና