ዜና
“ሠማያዊ” በአንድ ሳምንት 19 አመራሮች ታስረውብኛል አለ “ኢዴፓ” በሶስት ቀን 10 አመራርና አባላት እንደታሰሩበት አስታውቋል የፓርቲያቸው አመራሮችና አባላት እየታሰሩባቸው መሆኑ ስጋት እንደፈጠረባቸው የገለፁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ እስሩና ወከባው የሚቀጥል ከሆነ ከኢህአዴግ ጋር በጀመሩት ድርድር ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥር አስታወቁ። ሠማያዊ ፓርቲ…
Read 2940 times
Published in
ዜና
በጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህራን ኮሌጅ የ2ኛ ዓመት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ተማሪ፣ የሆነው ወጣት በአንገት ማዕተብ ጉዳይ ከመምህሩ ጋር ተጋጭቶ “የትምህርት ውጤቴ ተበላሸ” በሚል ራሱን አጠፋ፡፡ ተስፋዬ ገመዳ የተባለው ተማሪ የስነ ልቦና ሳይንስ መምህሩ በቡድን ያዘዙትን አሳይመንት ስራ አዘጋጅቶ በመድረክ ላይ ሊያቀርብ ሲል…
Read 8501 times
Published in
ዜና
Monday, 13 March 2017 00:00
የቻይናው ኩባንያ ለ100 ሺ ሰዎች አዳዲስ የስራ ዕድሎችን ለመፍጠር አቅዷል
Written by Administrator
ከቻይና ስመ-ጥር የጫማ አምራች ኩባንያዎች አንዱ የሆነውና ከአምስት አመታት በፊት በኢትዮጵያ ፋብሪካውን ከፍቶ የማምረት ስራ የጀመረው ሁጂያን ግሩፕ፤ ኢንቨስትመንቱን ለማስፋፋትና ለ100 ሺ ሰዎች ተጨማሪ የስራ ዕድል ለመፍጠር ማቀዱን አስታወቀ፡፡ሁጂያን ግሩፕ ለ6 ሺህ ያህል ኢትዮጵያውያን ዜጎች የስራ ዕድል መፍጠሩንና ለአገሪቱ የውጭ…
Read 3756 times
Published in
ዜና
ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ለፍ/ቤቱ ተናግረዋል ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በኃይል ለማስወገድ ሙከራ አድርገዋል እንዲሁም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ድንጋጌዎች ተላልፈዋል በሚልና በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ክስ የተመሰረተባቸው ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ ለፍ/ቤት ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ተቀባይነት አላገኘም፡፡ አንጋፋው ፖለቲከኛ ዶ/ር መረራ ጉዲና የካቲት 24…
Read 2331 times
Published in
ዜና
ከፍተኛውን ገቢ የማገኘው ከሞባይል ደንበኞቹ ነው ኢትዮ-ቴሌኮም አጠቃላይ የሞባይል ስልክ ደንበኞቹን ብዛት ወደ 51 ሚሊዮን ማሳደጉንና ይህም ከአጠቃላይ ገቢው 74 በመቶ በላይ እያስገኘለት መሆኑን አስታውቋል፡፡ ተቋሙ ለአዲስ አድማስ በላከው መግለጫ፤ አጠቃላይ የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 52.9 ሚሊዮን ማሳደጉንና ከነዚህ ውስጥ 51…
Read 1332 times
Published in
ዜና
በቀጣይ ቀጠሮ ውሳኔ ላይ ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች በ4ኛ ቀን ቀጠሮአቸው በድርድር ስነ ምግባር ደንቡ ላይ ባደረጉት ውይይት ማን ያደራድር በሚለውና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ክርክር አድርገው ባለመስማማታቸው በይደር ለቀጣይ ቀጠሮ አስተላልፈውታል፡፡ ከትናንት በስቲያ በነበረው ቀጠሮ በቅድሚያ ውይይት የተደረገበት…
Read 2748 times
Published in
ዜና