ዜና
870 ሚሊዮን ብር ተመድቦለት፣ 5.6 ቢሊዮን ብር ፈጅቷልበአፋር ብሄራዊ ክልል ከ11 አመታት በፊት የተጀመረውና ግንባታው በ3 አመታት ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ታቅዶለት የነበረው የተንዳሆ የመስኖ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ከታቀደለት ጊዜ በ8 አመታት ዘግይቶ፣ ከተያዘለት በጀት 5 እጥፍ ያህል ፈጅቶ ተጠናቅቋል፡፡በ1997…
Read 5900 times
Published in
ዜና
በጋዜጣው ሪፖርተሮችበዘንድሮ የገና በአል ገበያ ሸቀጦች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ያሳዩ ሲሆን በተለይ የበግና የበሬ ዋጋ ከዓምና ተመሳሳይ የበአል ወቅት በእጅጉ መጨመሩን ነጋዴዎችና ሸማቾች ገልፀዋል፡፡ አቃቂ በሚገኘው የእርድ ከብቶች ገበያ፣ ባለፈው አመት የገና በአል የቅልብ ሰንጋ በሬ ዋጋ 22 ሺ ብር…
Read 4180 times
Published in
ዜና
100 ሺ ዶላር የሚገመት የገንዘብ ኖቶችም ለግሰዋልታዋቂው የእርሻ ምጣኔ ሀብት እና የገጠር ልማት ባለሙያ ዶ/ር ጌታቸው ተድላ በቀላሉ የማይገኙ ከ100 በላይ ጥንታዊ መፃህፍትንና የኢትዮጵያን ጨምሮ በየዘመኑ የነበሩ የተለያዩ ሀገራት የመገበበያ ሳንቲሞችና የገንዘብ ኖቶችን ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቤተ መፅሀፍትና ሙዚየም አስረከቡ፡፡…
Read 4073 times
Published in
ዜና
ዓቻምና 2.4 ቢ. ብር ከፍለዋል ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመጣው የመንገድ ትራፊክ አደጋ ኢንሹራንስ ኩንያዎች በየአመቱ ከፍተኛ መጠን ያለው የካሳ ክፍያ እንደሚከፍሉ የተገለፀ ሲሆን በ2007 ዓ.ም በአደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው አውቶሞቢሎች 2.6 ቢሊዮን ብር መክፈላቸው ታውቋል፡፡ ይና ቢዝነስ ፕሮሞሽን ከትራንስፖርት ሚኒስቴር…
Read 2585 times
Published in
ዜና
በቅርቡ በኦሮሞ አባገዳዎች ም/ቤት የአባዱላነት ማዕረግ በተሰጣቸው ባለሀብቱ አቶ ድንቁ ደያስ የተቋቋመውና በስሩ 5 ድርጅቶችን ያቀፈው ‹‹ሶሩማ ፋን ቢዝነስ ግሩፕ››፤ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የስም ማጥፋት ዘመቻ እየተካሄደበት መሆኑን ገልፆ ጉዳዩን በህግ ለመፋረድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።ሶደሬ ሪዞርት ሆቴል፣ ሪፍት ቫሊ…
Read 5208 times
Published in
ዜና
በደሴ ሼህ ኑር ይማምን ገድላችኋል የተባሉ ተከሳሾች ትላንትና በዋለው ችሎት ጥፋተኛ የተባሉ ሲሆን የቅጣት ውሳኔ ለመስጠት ለጥር 9 ተቀጥረዋል፡፡ በእነ አህመድ እንድሪስ መዝገብ ክስ የተመሰረተባቸው 12 ግለሰቦች ያቀረቡት መከላከያ በሙሉ ውድቅ የተደረገባቸው ሲሆን፤ ጉዳዩን እየመረመረ የቆየው የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ…
Read 2380 times
Published in
ዜና