ዜና
Saturday, 31 December 2016 11:11
ተማሪ ህፃናትን የሚመግበው ድርጅት፣ የአቅም ግንባታ ላይ ሊያተኩር ነው
Written by Administrator
“ልጆች ባሉበት ሁሉ ምግብ ይኑር” በሚል መሪ ቃል፤ ዘላቂ የት/ቤት ምገባ ፕሮግራም ሲያካሂድ የቆየው የኢትዮጵያ ስኩል ሚል ኢንሼቲቭ (ኢ.ስ.ሚ.ኢ)፤ ተግባሩን ወደ አቅም ግንባታ ስራ ለማሸጋገር እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ገልፆ፣ ማዕከሉን ሰቆጣ ለማድረግ ከዋግህምራ ዞን መስተዳደር ጋር በመጪው ማክሰኞ ስምምነት እንደሚፈራረም አስታውቋል፡፡…
Read 2353 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያ የፅንስና ማህፀን ሃኪሞች ማህበር 25ኛ ዓመቱን ያከብራልየአፍሪካ ፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ፌዴሬሽን ጉባዔ፣ በመጪው የካቲት ወር በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሊካሄድ ነው፡፡ ‹‹ዘላቂ የልማት ግቦች በአፍሪካ የስነ ተዋልዶ ጤና፣ ዕድሎችና ተግዳሮቶች›› ‹‹በሚል መሪ ሃሳብ በሚካሄደው በዚሁ አህጉር አቀፍ ጉባኤ ላይ…
Read 1041 times
Published in
ዜና
“ሰድበኸኛል” በሚል ወጣቱን በጥይት የገደለው፣ 18 ዓመት ተፈርዶበታል የ22 ዓመት የትዳር ጓደኛውንና የ3 ልጆቹን እናት፣ በቅናት መንፈስ ተነሳስቶ በስለት አንገቷን ቀልቶ የገደለው ግለሰብ፤ የ20 ዓመት የእስራት ቅጣት ተወሰነበት፡፡ ተከሳሽ ጎሹ አካባት ጥቅምት 10 ቀን 2009 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ገደማ፣…
Read 1695 times
Published in
ዜና
-በቁጥጥር ስር የዋሉ - 24 ሺ -ሰሞኑን የተፈቱ - 9800 -ክስ የሚመሰረትባቸው - 2400- ጉዳያቸው እየተጣራ የሚገኝ - 12 ሺ ተቃዋሚዎች የቀሩት አመራሮችና አባላትም እንዲለቀቁ ጠየቁየአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ታውጆ በቆየባቸው ያለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ከ24 ሺ በላይ ግለሰቦች በኮማንድ ፖስቱ…
Read 5393 times
Published in
ዜና
Sunday, 25 December 2016 00:00
በቁሉቢ ገብርኤል ይፈጸማል የተባለው “ኃይለኛ ሙስና” ተጣርቶ እርምጃ እንዲወሰድ ተጠየቀ
Written by Administrator
• በኹለቱ ዓመታዊ ክብረ በዓላት፣ ከ23 ሚ. ብር በላይ የስዕለት ገቢ ተሰብስቧል• ማሠልጠኛዎች እንዲገነቡና የማኅበራዊ ልማት ተሳትፎው እንዲጠናከር ተጠይቋል በቁሉቢ ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ገዳም ውስጥ፣ እየተፈጸመ ነው በሚል ከምእመናን በተደጋጋሚ የቀረበው የሙስና አቤቱታ፣ ተጣርቶ አስፈላጊው ርምጃ እንዲወሰድ፣ የምሥራቅ ሐረርጌ…
Read 7455 times
Published in
ዜና
Sunday, 25 December 2016 00:00
የግብፅ ክፍተኛ ባለስልጣን በህዳሴው ግድብ ላይ የተደረሰው ስምምነት ውድቅ እንዲሆን ጠየቁ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የግብፅ ረዳት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ኢብራሂም ዮስሪ፤ በህዳሴው ግደብ ላይ ሀገራቸው ከኢትዮጵያና ከሱዳን ጋር የደረሰችበት ስምምነት ውድቅ እንዲሆን ለሀገሪቱ የመንግስት ም/ቤት የህግ መሟገቻ አቀረቡ፡፡ አምባሳደሩ፤ ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን በአባይ ጉዳይና በህዳሴው ግድብ ዙሪያ የተፈራረሙት ስምምነት የግብፅን ህገ መንግስት የሚቃረንና…
Read 6647 times
Published in
ዜና