ዜና
የታዋቂው ሞታውን ሪከርድስ ኩባንያ ፕሬዚዳንትና የአለማችን ትልቁ ሙዚቃ አሳታሚ ኩባንያ የዩኒቨርሳል ሚዩዚክ የኧርባን ሚዩዚክ ፕሬዚዳንት የሆነችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የኩባንያ ስራ አስኪያጅ ኢትዮጵያ ሃብተማርያም፣ በቢልቦርድ የ2016 የአለማችን ምርጥ 100 የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ስራ ስኪያጅ ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ተካትታለች፡፡በአለማችን የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ…
Read 3224 times
Published in
ዜና
የቪታባይት ኑትሪሽን መሰራችና ስራ አስኪያጅ በሆነችው ወ/ሮ ሙላት ዮሴፍና በወ/ሮ ህሊና በየነ የተዘጋጀው “ጣዕም ያላቸው ምግቦች ለአንድ ሺህ ቀናት” መጽሐፍ ተመረቀ፡፡ መጽሐፉ ባለፈው ሳምንት በ17/19 ቀበሌ መናፈሻ በተመረቀበት ወቅት ወ/ሮ ሜላት እንዳለችው፣ 1000 ቀናት ከእርግዝና እስከ ሁለት ዓመት ያለው ጊዜ…
Read 1742 times
Published in
ዜና
ስልጠናና የቴክኒክ ድጋፍ እንሰጣለን ብለዋል በዓለም ታዋቂና ቀዳሚ ከሆኑት የኬክና ዳቦ አምራች ድርጅቶች አንዱ የሆነው ቤከልስ በቅርቡ ከተከፈተው ራማዳ አዲስ ሆቴል ጋር በመተባበር፣ ደረጃውን የጠበቀ ኬክና ዳቦ ለአዲስ አበባ ነዋሪ ሊያቀርብ ነው፡፡ ታዋቂው ጀርመናዊ ሼፍ ባስቲያን ኤቬርሰማን ትናንት በራማዳ አዲስ…
Read 1171 times
Published in
ዜና
የሆላንድ ካር ኩባንያ ግማሽ ባለሀብት የሆኑት ኢ/ር ታደሰ ተሰማ፤ በኩባንያቸው ላይ እየተደረገ ያለውን ምርመራ በተመለከተ ለጠ/ሚኒስትሩና ለፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቤቱታ አቀረቡ፡፡ ባለሀብቱ ህዳር 27 ቀን 2009 ዓ.ም ለዋና ጠቅላይ አቃቤ ህግ አቶ ጌታቸው አምባዬና ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በፅሁፍ…
Read 1824 times
Published in
ዜና
”ቤት ውስጥ መሰብሰብ፣ መግለጫ መስጠት አልተከለከለም” አዋጁን የጣሱ የኢህአዴግ አባላትም ታስረዋል” በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች የቤት ውስጥ ስብሰባ እንዳያደርጉ፣መግለጫ እንዳይሰጡና የፖለቲካ ሥራ እንዳይሰሩ አለመከልከላቸውን የኮማንድ ፖስት ሴክረቴሪያት አስታውቋል፡፡ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው፤አዋጁ የሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ ለማድረግም ሆነ አባላት ለማደራጀትና ሌሎች የፓርቲ…
Read 4435 times
Published in
ዜና
· “በመናገር ነፃነት ላይ የተወሰደ እርምጃ ነው” አምነስቲ · “የታሰሩት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመጣሳቸው ነው” መንግስት የአንጋፋው ፖለቲከኛ ዶ/ር መረራ ጉዲና መታሰር የዓለም አቀፍ ሚዲያዎችንና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችን ትኩረት የሳበ ሲሆን አምነስቲ ኢንተርናሽናል፣ የታዋቂው ፖለቲከኛ እስር በእጅጉ ያሳስበኛል ብሏል፡፡ ዶ/ር…
Read 7340 times
Published in
ዜና