ዜና

Rate this item
(25 votes)
መድረክ፤ ባለፉት 3 ሳምንታት ከአዲስ አበባ ከተማ የተቀናጀ ማስተር ፕላን ጋር በተያያዘ በኦሮምያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተደረጉ ተቃውሞዎች የተሳተፉ 2ሺህ 627 ሰዎች በመንግስት ሃይሎች ታስረዋል ማለቱን ሮይተርስ ትናንት ዘገበ፡፡የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፤ መንግስት ተቃዋሚዎችን ያሰረው በቀጣይ ተመሳሳይ ተቃውሞዎች እንዳይደረጉ…
Rate this item
(26 votes)
የኢትዮጵያ ፊልም ሰሪዎች፣ የቲያትር ባለሙያዎች ፣ የሙዚቀኞችና የሰአሊያን ማህበራት እንዲሁም አላቲኖስ የፊልም ሰሪዎች ማህበር ሰሞኑን በጋራ በሰጡት መግለጫ፤ አዲሱ የ“ቃና” ቴሌቪዥን የፕሮግራም ይዘት የአገሪቱን የሲኒማ ጥበብ አደጋ ላይ የሚጥል በመሆኑ ይዘቱን ሊያስተካክል ይገባል አሉ፡፡ “ቃና” ቴሌቪዥን በበኩሉ፤ የአገሪቱን የፊልም ኢንዱስትሪ…
Rate this item
(7 votes)
የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚዳንትን እንዳገዱ ገልፀው የነበሩት በፓርቲው ተጠባባቂ ምክትል ፕሬዚዳንት የሚመሩት የማዕከላዊ ም/ቤት አባላት፤ በፓርቲው ውስጥ የተፈጠረውን ውዝግብ ጠ/ሚኒስትሩ ጣልቃ በመግባት መፍትሔ እንዲሰጧቸው ጠየቁ፡፡ የአቤቱታ ደብዳቤውን ለጠ/ሚኒስትሩ ጽ/ቤትና ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ማስገባታቸውንም አባላቱ ተናግረዋል፡፡ምርጫ ቦርድ ከግማሽ በላይ…
Rate this item
(2 votes)
• ያለምንም ወጪ ሊቢያ ድረስ አስኮብልለው በእገታ ገንዘብ ይቀበላሉ• ወላጆች የታገቱ ልጆቻቸውን ለማስለቀቅ ንብረታቸውን እየሸጡ ነው ህገ ወጥ ሰው አዘዋዋሪ ደላሎች፤ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን በአዲስ የማታለያ ስልት ከሀገር በማስወጣት ለእንግልት እየዳረጓቸው ሲሆን በተለይ ሊቢያ ከደረሱ በኋላ ገንዘብ ከቤተሰቦቻቸው እንዲያስልኩ እገታ እየተፈጸመባቸው…
Rate this item
(6 votes)
የመድረክና የሠማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበሮች ከአውሮፓ ህብረት የፓርላማ አባላት ጋር በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸው የተገለፀ ሲሆን የሰብአዊ መብት አያያዝ፣ የዲሞክራሲ ምህዳርና የፍትህ ስርአትን በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ መነጋገራቸው ታውቋል፡፡ የመድረክ ሊቀመንበር ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ ከፓርላማ አባላቱ ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ በሀገሪቱ ያሉ…
Rate this item
(4 votes)
ሊቀመንበሩን ጨምሮ አምስት የሠማያዊ ፓርቲ አመራሮች እንዲባረሩና እንዲታገዱ በስነስርአት ኮሚቴ የተላለፈውን ውሣኔ የፓርቲው ኦዲትና ኢንስፔክሽን ውድቅ አድርጐታል፡፡ የስነስርአት ኮሚቴው በምርጫ 2007 አምስት አመራሮች ያለአግባብ የፓርቲውን ገንዘብ አባክነዋል በሚል የቀረበለትን ክስ ሲመረምር ቆይቶ ባሳለፍነው ሣምንት ውሣኔ ሰጥቶ የነበረ ሲሆን በውሣኔውም የፓርቲው…