ዜና
በአርሲና በምዕራብ ሃረርጌ ሰሞኑን በተነሳው ግጭት በርካታ ሰዎች እንደሞቱና እንደቆሰሉ የተገለፁ ሲሆን፤ የእርሻ ማዕከላትና የተለያዩ ንብረቶች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡ በአምቦ ከተማም ከትናንት በስቲያ በተቃውሞ ት/ቤቶች ተዘግተው መዋላቸውን የጠቆሙት ምንጮች፤ በከተማዋ በሚገኘው እስር ቤት ትናንት ቃጠሎ ተነስቶ እስረኞች እንደወጡ ገልፀዋል፡፡ ቀደም…
Read 13217 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 February 2016 09:23
ኢትዮጵያና ኬንያ ለሶማሊያ ሰላም አስከባሪ ሂሊኮፕተሮችን ሊሰጡ ነው
Written by Administrator
ኢትዮጵያና ኬንያ በሶማሊያ የተሰማራው የአፍሪካ ህብረት ጦር (አሚሶም) ከአልሻባብ ጋር የሚያደርገውን ውጊያ ለማገዝ፣ የጦር ሂሊኮፕተሮችን ሊሰጡ ነው ሲል የኬንያው ዘ ስታር ትናንት ዘገበ፡፡አሚሶም የአልሻባብ ታጣቂዎችን ለመደምሰስ በሚያደርገው ውጊያ፣ ተጨማሪ የጦር መሳሪያዎች አስፈላጊ ሆነው በመገኘታቸው፣ አገራቱ ሄሊኮፕተሮችን ለማቅረብ መፍቀዳቸውን ዘገባው አስታውቋል፡፡…
Read 3088 times
Published in
ዜና
ሠኞ እለት አንድ ሰው በባቡር አደጋ ህይወቱ አልፏል የኢትዮ - ጅቡቲ መስመርን ሁለቱ ሃገራት በጋራ ያስተዳድራሉ በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ላይ እያጋጠመ ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥ ለመቋቋም ጀነሬተር ሊገዛ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ባቡሩ ባለፈው ሠኞ ሥራ ከጀመረ ወዲህ…
Read 11103 times
Published in
ዜና
ባለፉት ሶስት ወራት በአዲስ አበባ ህዝባዊ ሰልፍ ለማድረግ 3 ጊዜ ጠይቆ እውቅና እንደተነፈገው የገለፀው መድረክ፤ መንግስት የፖለቲካ ምህዳሩን በማጥበብ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ገደብ ጥሎብኛል አለ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መድረክ ትናንት ከሰዓት በኋላ በፅ/ቤቱ በሰጠው መግለጫ፤ በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይን ጨምሮ…
Read 2601 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 February 2016 09:19
አቃቤ ህግ የፖለቲካ አመራሮቹ ላይ ከብሔራዊ ደህንነት የሰነድ ማስረጃ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከእስር እንዲለቀቁ በተባሉት የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ላይ አቃቤ ህግ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ያመጣውን የሰነድ ማስረጃ ረቡዕ እለት ያቀረበ ሲሆን 367 ገፆች ያሉት የሰነድ ማስረጃ ላይ ተከሳሾች መልስ እንዲሰጡ ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡ ከእስር ይለቀቁ ከተባሉት ተከሳሾች መካከል የአንድነት ፓርቲ የቀድሞ አቶ…
Read 3308 times
Published in
ዜና
ባለፈው ጥቅምት 1 ሚ. ቶን ስንዴ ለመግዛት ጨረታ አውጥቶ ነበር በአንዳንድ አካባቢዎች ድርቅ መከሰቱን ተከትሎ የምግብ እህል ክምችቱን ለማሳደግ እየሰራ የሚገኘው የኢትዮጵያ መንግስት፣ 70 ሺህ ቶን ስንዴ ለመግዛት ሰሞኑን አለማቀፍ ጨረታ ማውጣቱን ኤዢያዋን የተባለው ድረገጽ የአውሮፓ የንግድ ኩባንያዎችን ጠቅሶ ትናንት…
Read 1608 times
Published in
ዜና