ዜና
“በማህበራዊ ድረ ገፅ ፅሁፍ ሰበብ ብንባረርም ጉዳዩ ሌላ ነው የሰማያዊ ፓርቲ ስነ-ስርዓት ኮሚቴ ሰሞኑን ባደረገው ስብሰባ፤ ከፍተኛ የስነ - ስርዓት ጥሰት ፈፅመዋል ያላቸውን አራት የብሔራዊ ምክር ቤት አባላት ከፓርቲው አባረረ፡፡ የተባረሩት የብሔራዊ ም/ቤት አባላት፣ በእስር ላይ የሚገኙት የፓርቲው የቀድሞው የህዝብ…
Read 3563 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያና ኖርዌይ ከ20 ዓመት በላይ በከፍተኛ ትምህርት ላይ ያደረጉት ትብብር ከፍተኛ ውጤት ከማስገኘቱም በላይ ትብብሩ በሚቀጥልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ከትናንት በስቲያ በሂልተን ሆቴል ተጀምሮ ትናንት በተጠናቀቀው ኮንፈረንስ ላይ በኢትዮጵያ ለተደረገው የከፍተኛ ትምህርት ከሁለቱም አገሮች እገዛ ያደረጉ ከ150 በላይ ሰዎች…
Read 1356 times
Published in
ዜና
ባል ሚስቱን ገድሎ ራሱን ሳያጠፋ አልቀረም ተብሏል በአዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 7 ጃክሮስ አደባባይ አካባቢ በሚገኝና ትናንት ጠዋት የእሣት ቃጠሎ በደረሰበት ቤት ውስጥ ባልና ሚስት ሞተው የተገኙ ሲሆን የሰዎቹ ሞት ከቃጠሎው ጋር የተገናኘ እንዳልሆነ ታውቋል፡፡የእሣት አደጋ ሠራተኞች በደረሳቸው ጥሪ…
Read 6120 times
Published in
ዜና
• ለመንግስት የእርዳታ ጥያቄ በቂ ምላሽ እንዳልተገኘ ተነግሯል• ቀይ መስቀል በአጭር የጽሁፍ መልዕክት እርዳታ ሊያሰባስብ ነው የአለም የምግብ ፕሮግራም፤ የአየር ንብረት መዛባት በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች ያስከተለው ድርቅ፣ የሰብል ምርታማነትን ከመቀነሱና በርካታ እንስሳትን ከመግደሉ ጋር በተያያዘ፣ ለድርቁ ተጎጂዎች የሚያስፈልገው ሰብአዊ እርዳታ…
Read 4055 times
Published in
ዜና
Monday, 11 January 2016 12:01
በኦሮሚያ በተቀሰቀሰው ተቃውሞ 140 ሰዎች መሞታቸውን ሂዩማን ራይትስ ዎች አስታወቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከማስተር ፕላኑ ጋር በተገናኘ በኦሮሚያ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ በተፈጠረው ግጭት በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ 140 የሚደርሱ ዜጐች ህይወት መጥፋቱን ሂዩማን ራይትስ ዎች አስታውቋል፡፡ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ትናንት ባወጣው ሪፖርት፤ የተቃዋሚ ፓርቲው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ተቀዳሚ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ…
Read 3751 times
Published in
ዜና
በህገ ወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሊገባ የነበረ 800 ኪ.ግ የአሳማ ሥጋ አቃቂ ኬላ ላይ መያዙን የጠቆሙ ምንጮች፤ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት እንዲወገድ ከተላከ በኋላ ሥጋው የገባበት መጥፋቱን ገልፀዋል፡፡ ድርጅታቸው የአሳማ ስጋውን መረከቡን የተናገሩት የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ተወካይ ማኔጂንግ…
Read 4136 times
Published in
ዜና