ዜና
የህዳሴ ግድብ ውሃ መሌት እንዲዘገይ ኢትዮጵያ ተስማምታለች መባሉን የውሃ፣ የመስኖና የኤሌክትሪክ ሚኒስትሩ አቶ ሞቱማ ጨቃሳ ያስተባበሉ ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ፤ ስብሰባው በስምምነት የተጠናቀቀ ቢሆንም የተፈረመ አዲስ ስምምነት የለም ብሏል፡፡ባለፈው ማክሰኞ በሱዳን ካርቱም ሦስቱ አገራት ከስምምነት ላይ መድረሳቸውን የጠቆመው የግብፁ…
Read 6947 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 January 2016 11:39
የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት፤ 5 አመራሮችን በገንዘብ ምዝበራ ከሰሰ
Written by Administrator
ገንዘብ ማባከናቸውን አምነው ይቅርታ የጠየቁ አሉ የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ም/ቤት፣ በገንዘብ ምዝበራና በአሰራር ግድፈት የጠረጠራቸው አምስት ከፍተኛ አመራሮች ላይ ክስ መመስረቱን የአዲስ አድማስ ምንጮች ገለፁ፡፡ ለፓርቲው ዲሲፕሊን ኮሚቴ ክስ የቀረበባቸው የስራ አስፈፃሚ አባላት፡- የፓርቲው ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ የቀድሞው የፓርቲው…
Read 6861 times
Published in
ዜና
አራት ተማሪዎች ክፉኛ ቆስለው ሆስፒታል ገብተዋል በዲላ ዩኒቨርስቲ ከትናንት በስቲያ ምሽት 3 ሰዓት ገደማ በተከሰተ የቦንብ ፍንዳታ የሁለት ተማሪዎች ህይወት ማለፉንና አራት ተማሪዎች በጽኑ መቁሰላቸውን ምንጮች ለአዲስ አድማስ ጠቆሙ፡፡ በዩኒቨርስቲው የኢንጅነሪንግ ት/ት ክፍል፣ ቤተመጽሐፍትና በተማሪዎች ማደሪያ ዶርም መካከል ባለ ቦታ…
Read 5323 times
Published in
ዜና
የአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት ም/ቤት፤ ሰሞኑን በኢትዮጵያ የታሰሩ ጋዜጠኞች ጉዳይ በእጅጉ እንደሚያሳስበው ጠቁሞ ሀሳባቸውን በነፃነት በመግለፃቸው የታሰሩ ወገኖች ከእስር እንዲፈቱ ጠይቋል፡፡ ኢትዮጵያ አበረታች የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች መሆኗን የጠቆመው የም/ቤቱ መግለጫ፤ መንግስት የዜጎችን ሀሳብን በነፃ የመግለፅ መብትና ተያያዥ የዲሞክራሲ እሴቶችን ማጎልበት አለባት…
Read 2818 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 January 2016 11:35
የቻይናው ኩባንያ በኦጋዴን 2 የተፈጥሮ ጋዝ ጉድጓዶችን ቁፋሮ አጠናቀቀ
Written by Administrator
በዚህ አመት ማምረት እንደሚጀመር ይጠበቃል ፖሊ ጂሲኤል ፔትሮሊየም ግሩፕ የተባለው የቻይና የነዳጅ አምራች ኩባንያ በኦጋዴን አካባቢ የሚገኙ ሁለት የነዳጅ ጉድጓዶችን የቁፋሮ ስራ ማጠናቀቁንና በቅርቡም የጉድጓዶቹን የተፈጥሮ ጋዝ ይዞታ መጠን ይፋ ያደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ሮይተርስ ትናንት ዘገበ፡፡ኩባንያው የጉድጓዶቹን የተፈጥሮ ጋዝ ይዞታ…
Read 4034 times
Published in
ዜና
ከ600 ፓኬት በላይ ቪያግራና (ለስንፈተ ወሲብ የሚያገለግሉ ክኒኖች) ሌሎች አምስት የተለያዩ አይነት መድሃኒቶች በህገወጥ መንገድ ሊገቡ ሲሉ ባቲ ኬላ ላይ በቁጥጥር ሥር ዋሉ፡፡ በኢትዮጵያ የምግብ የመድሃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን፣ የሰሜን ምሥራቅ ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ ዳይሬክተር ወ/ሮ አያልነሽ ታደሰ ለአዲስ…
Read 1919 times
Published in
ዜና