ዜና
የከፍተኛው ፍ/ቤት የዛሬ 3 ወር ገደማ በነፃ ያሰናበታቸው የዞን 9 ጦማርያን ላይ አቃቤ ህግ የጠየቀው ይግባኝ በጠቅላይ ፍ/ቤት ተቀባይነት በማግኘቱ ጦማሪያኑ ለታህሣሥ 20 እንዲቀርቡ ቀጠሮ ሰጠ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት በጦማሪያኑ ላይ የሰጠውን ብይን በመቃወም አቃቤ…
Read 2390 times
Published in
ዜና
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት በመብራት መቆራረጥ አገልግሎቱ እየተደናቀፈ ሲሆን ተጠቃሚዎች ላይም እንግልት እየፈጠረ ነው ተባለ፡፡ ባለፈው ሣምንት ቅዳሜና እሁድ ለረዥም ሰአታት አገልግሎቱ ተቋርጦ እንደነበር የጠቀሱት ተገልጋዮች፤ ማክሰኞ ዕለትም ተመሳሳይ ችግር ማጋጠሙን ጠቁመዋል፡፡ መብራት ሲጠፋ ባቡሩ ለረዥም ሰዓት ቢቆምም ለምን…
Read 4331 times
Published in
ዜና
በግጭቱ ንብረት ብቻ እንደወደመ ተደርጎ መገለፁ ተነቀፈ ከማስተር ፕላኑ ጋር በተያያዘ በኦሮሚያ ክልል የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በተነሳው ግጭት ከ80 በላይ ዜጎች መሞታቸውን ኦፌኮ የገለፀ ሲሆን የክልሉ መንግሥት ጉዳዩ በጥንቃቄ እየተጣራ መሆኑን ጠቁሞ ሪፖርቱ እንደተጠናቀቀ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት…
Read 1399 times
Published in
ዜና
በ3 ዓመት ውስጥ ተጠናቆ ሥራ ይጀምራል በዓለም አቀፍ ደረጃ በጥራቱ የሚታወቀው ስታርውድ ሆቴሎችና ሬስቶራንቶች፤ በአዲስ አበባ ሁለተኛውን ሸራተን ሆቴል “Four Points by Sharaton Addis Ababa” ለመክፈት ሰሞኑን ውል ተፈራረመ፡፡ ባለ 27ፎቁ ሆቴል 500 የመኝታ ክፍሎች ያሉት ሲሆን ቦሌ ፍላሚንጎ አካባቢ…
Read 5548 times
Published in
ዜና
ገቢው ከኤክስፖርትና ከለጋሾች ከተገኘው በላይ ነው በተገባደደው የፈረንጆች አመት 2015 በአለም ዙሪያ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵውያን ወደ አገር ውስጥ የተላከው ገንዘብ 3.7 ቢሊዮን ዶላር መድረሱንና፣ ይህም በዘርፉ ክብረወሰን የተመዘገበበት እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቀ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዲያስፖራ መረጃና ምርምር…
Read 1490 times
Published in
ዜና
የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ የኢትዮጵያ፣ የግብጽና የሱዳን ሚኒስትሮች በቀጣዩ ሳምንት በሱዳን ካርቱም ያደርጉታል ተብሎ ለሚጠበቀው የቀጣይ ዙር የሶስትዮሽ ድርድር ዝግጅት ለማድረግ በሚል የውጭ ጉዳይና የመስኖ ሚኒስትሮቻቸውን ከትናንት በስቲያ ሰብስበው ማወያየታቸውን አሃራም ኦንላይን ዘገበ፡፡ፕሬዚዳንቱ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪና…
Read 1034 times
Published in
ዜና