ዜና
Saturday, 07 November 2015 09:14
ኦሮሚያን በሃይል ለመገንጠል ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ 21 ግለሰቦች ተከሰሱ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኢትዮጵያ መንግስት በሽብርተኞች የተፈረጀው ኦነግ አባል በመሆን ራሳቸውን በህዋስ በማደራጀት የኦሮሚያ ክልልን ከፌደሬሽኑ ለመገንጠል ተንቀሳቅሰዋል የተባሉ 21 ግለሰቦች ተከሰሱ፡፡ ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወ/ችሎት የቀረበው ክስ እንደሚያስረዳው፤ በተለይ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያሉት ኦላና ከበደ፣ ወልዴ ሞቱማና መገርሣ ፍቃዱ…
Read 3370 times
Published in
ዜና
የቴክኖ ሞባይል ቀፎዎች አምራች የሆነው ዊጎዩ፣ ለድርቅ ተጎጂዎች የ1 ሚ. ብር እርዳታ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ድርቁ ያስከተለው የምግብ እጥረትና አደጋ ለመንግስት ብቻ የሚተው ጉዳይ ባለመሆኑ ባለው አቅም ሁሉ ከህዝቡ ጎን ለመቆም በወሰደው አቋም የገንዘብ ድጋፉን እንዳደረገ ኩባንያው ለአዲስ አድማስ ገልጿል፡፡ የ1ሚ.…
Read 1253 times
Published in
ዜና
• ራዲሰን ወደ 5 ኮከብ ሲያድግ፤ ሒልተን ወደ 3 ኮከብ ወረደ• የሸራተን አዲስ አቤቱታ ውድቅ ሆኖ፣ በ5 ኮከብ ፀናላለፉት 10 ወራት የባህልና ቱሪዝም ሚ/ር ከዓለም ቱሪዝም ድርጅት ጋር በመሆን ሲያካሂዱ የቆዩት የአዲስ አበባ ሆቴሎች የኮከብ ደረጃ ምደባ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ…
Read 10922 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 November 2015 09:07
በአቃቂ ቃሊቲ ለ52 ዓመታት ባሕረ ጥምቀት ሆኖ ያገለገለው ቦታ እያወዛገበ ነው
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ምእመናን ቦታው ለሌላ ዓላማ መዋሉ እንዳሳዘናቸው ገልጸዋል • ክ/ከተማው ልማቱ በዓለ ጥምቀቱን ታሳቢ ያደረገ ነው ብሏል ላለፉት 52 ዓመታት በበዓለ ጥምቀት ማክበርያነትና በታቦት ማደርያነት ሲያገለግል የነበረው ቦታ ለሌላ አገልግሎት መዋሉ እንዳሳዘናቸው የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የዘጠኙ አድባራት አስተዳዳሪዎችና ምዕመናን ገለፁ፡፡ ቦታውን…
Read 3933 times
Published in
ዜና
Saturday, 07 November 2015 09:06
ቅዱስ ሲኖዶስ ያለፈቃድ በቤተ ክርስቲያኒቱ ስም በሚዲያ የሚያስተምሩትን በሕግ እጠይቃለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ቤተ ክርስቲያኒቱ በማታውቀው ሁኔታ፣ የቤተ ክርስቲያኒቱን ፈቃድ ሳያገኙ በተለያዩ መገናኛ ብዙኃን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስም ትምህርታዊ ስብከት የሚያስተላልፉ፤ ዝማሬ የሚያሰሙ፤ ጻሕፍት፣ መጽሔቶች፣ ጋዜጦችና ልዩ ልዩ በራሪ ወረቀቶችን የሚያሳትሙ በአገሪቱ ሕግ እንዲጠየቁ ቅዱስ ሲኖዶስ የወሰነ ሲሆን፤ የሚመለከታቸው የሚዲያ አካላትም…
Read 1472 times
Published in
ዜና
የኢትዮጵያና የጃፓንን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክረዋል ያለቻቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር የኢኮኖሚ ጉዳዮች አማካሪ አቶ ነዋይ ገ/አብን የጃፓን መንግስት የሀገሪቱን ትልቁን የክብር ሽልማት እንደሚያበረክትላቸው ተገለፀ፡፡ ሽልማቱ በቅርቡ በአዲስ አበባ በሚከናወን ስነስርአት ለተሸላሚው እንደሚበረከትላቸው የጠቆመው በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ፤ የክብር ሽልማቱ በጃፓን መንግስት በሁለተኛ ደረጃ…
Read 1494 times
Published in
ዜና