ዜና

Rate this item
(1 Vote)
ፊልሞች ደህንነታቸው ተጠብቆ ለተመልካች ለማድረስ የሚያስችልና የፊልም ስርቆቶችን ያስቀራል የተባለ አዲስ ቴክኖሎጂ ስራ ላይ ዋለ፡፡አቢስውድ በተባለ ድርጅት ስራ ላይ የዋለው አዲስ ቴክኖሎጂ፤ ፊልሞች በአንድ ጊዜ ከአንድ የማሰራጫ ስፍራ ወደተለያዩ ሲኒማ ቤቶች እንዲሰራጩ የሚያደርግና የፊልሙን ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ የሚጠብቅ ነው፡፡ ድርጅቱ…
Rate this item
(27 votes)
የመንግሥት ሚዲያዎች “የመንግሥት ቃል አቀባይ” ከመሆን የዘለለ ተግባር የላቸውም አድርባይነትና የመንግሥት ልሳንነት በመንግስት ሚዲያዎች ላይ ጐልቶ ይታያል ፅንፈኛ የግል ሚዲያዎች መንግሥትን መለወጥ ግባቸው አድርገው የተነሱ ናቸው በአገሪቱ የሚገኙ የመንግሥትና የግል ሚዲያዎች የአመለካከት፣ የክህሎትና የአደረጃጀት ችግር እንዳለባቸው የተጠቆመ ሲሆን በህዝቡ ዘንድ…
Rate this item
(13 votes)
“መንግሥት ተቃዋሚዎችን አወያያለሁየሚለው ለፖለቲካ ፍጆታ ብቻ ነው”አንድም ተቃዋሚ ፓርቲ ወይም የግል ተወካይ የማይኖርበት 5ኛው የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፊታችን ሰኞ የሚመሰረት ሲሆን ም/ቤቱ አማራጭ የፖሊሲ ሃሳቦችና የሰሉ ትችቶች የማይደመጡበት እንደሚሆን ተቃዋሚዎች ገለፁ፡፡ በፓርላማው የተቃዋሚ ፓርቲ ድምፅ አለመኖር ህዝቡን ይጐዳል ያሉት የመድረክ…
Rate this item
(13 votes)
“60 በመቶ ለተመልካች የተሰጠው ዳኝነት ልጄን ጐድቶታል” የኢሳያስ እናት• “በባላገሩ ውድድር እዚህ ደረጃ መድረሴ ትልቅ እድል ነው” - ቢኒያም እሸቱ• “በዳኞች ውጤት ኢሳያስና ዳዊት እኩል ነጥብ ላይ ነበሩ” - አረጋኸኝ ወራሽ• “የአብርሃም ወልዴ መታመም በግሌ ጐድቶኛል - ባልከው ዓለሙየባላገሩ አይዶል…
Rate this item
(4 votes)
የአትሌቲክስ ስፖርት ወዳጅ የነበሩት የቀስተ ደመና ስፖንጅ ፋብሪካ ባለቤት አቶ አቢሴሎም ይህደጐ፤ ከትላንት በስቲያ ከዚህ አለም በሞት የተለዩ ሲሆን የቀብር ስነስርአታቸው ዛሬ ከቀኑ 9 ሰአት በጴጥሮስ ወጳውሎስ ቤተክርስቲያን ይፈፀማል፡፡ ባደረባቸው ህመም ለአንድ አመት ያህል በውጭ ሀገርና በሃገር ውስጥ ህክምና ሲከታተሉ…
Rate this item
(22 votes)
በ7 ቀናት ከ100ሺህ በላይ የድጋፍ ፊርማዎች ተሰባሰቡ በኢትዮጵያን ብሮድካስቲንግ ሰርቪስ (EBS) ቴሌቪዥን በሚተላለፉት “ታዖሎጐስ” እና “ቃለ - አዋዲ” በተባሉት ፕሮግራሞች ላይ ሰሞኑን ከፍተኛ ተቃውሞ ተነሳ፡፡ ፕሮግራሞቹ እንዲዘጉና በኦርቶዶክስ ስም እንዳይጠቀሙ የሚያግዝ የድጋፍ ፊርማ እየተሰባሰበ ሲሆን በ7 ቀናትከ100ሺህ በላይ የኦርቶዶክስ እምነት…