ዜና
Saturday, 19 September 2015 09:13
የቻይናው ኩባንያ የባቡር ሃይል አቅርቦቱን አስተማማኝ አደርጋለሁ አለ
Written by Administrator
ባቡሩ ነገ ማለዳ ስራውን ይጀምራል በነገው ዕለት ስራ ለሚጀምረው የአዲስ አበባ የቀላል ባቡር ፕሮጀክት የሃይል አቅርቦት የማሟላት ሃላፊነቱን የወሰደው “ቻይና ኤሌክትሪክ ፓዎር ኢኩፒመንት ኤንድ ቴክኖሎጂ” የተባለው ኩባንያ የሃይል አቅርቦቱን ያልተቆራረጠና አስተማማኝ አደርጋለሁ ሲል ቃል መግባቱን ዥንዋ ዘገበ፡፡የኩባንያው ምክትል ጄኔራል ማናጀር…
Read 4318 times
Published in
ዜና
በሽብር ተከሰው ጉዳያቸው በፍ/ቤት እየታየ የሚገኘው የዞን 9 ጦማሪያንና በስደት ላይ የሚገኙ የጦማሪያኑ ቡድን አባላት፤ የዓለም አቀፉ ጋዜጠኞች ጥበቃ ኮሚቴ (CPJ) የ2015 አለማቀፍ የፕሬስ ነፃነት ሽልማት አሸናፊ ሆኑ፡፡ሲፒጄ፤ የማሌዥያ፣ ፓራጓይና ሶሪያ ጋዜጠኞችም የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነት ሽልማት አሸናፊ መሆናቸውን…
Read 2538 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 September 2015 09:11
ጠቅላይ ቤተ ክህነት: በአራዳ ጊዮርጊስ የሕንፃዎች ግንባታ በጀት ላይ ጥያቄዎች አነሣ
Written by Administrator
መመሪያ ያልተሰጠበት የደብሩ የሚሊዮን ብሮች የበጀት ጥያቄ እንዲዘገይ አዟል • የሀገረ ስብከቱን ሥራ አስኪያጅና ምክትላቸውን እያወዛገበ ነው የአራዳው መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር፣ እያሠራው የሚገኘው የሁለገብ ሕንፃ ግንባታ፣ ተደርጎለታል ባለው የዲዛይን ማሻሻያ ሳቢያ በልዩነት የሚያስፈልገው ከመቶ ሚሊዮን ብር በላይ…
Read 4107 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 September 2015 09:09
አለማቀፍ የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው የፊታችን ሰኞ ይጠናቀቃል
Written by Administrator
ከ200 በላይ የሀገር ውስጥና የውጭ ኩባንያዎች የሚሳተፉበት 12ኛው አለማቀፍ የኮንስትራክሽን ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ከትላንት በስቲያ ጀምሮ እየተካሄደ ነው፡፡ በኤግዚቢሽኑ ላይ ከ120 በላይ የሃገር ውስጥ ኩባንያዎች ተሣታፊዎች ሲሆኑ ቀሪዎቹ ከ17 የተለያዩ የአለም ሀገራት የተውጣጡ በኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሠማሩ ኩባንያዎች ናቸው፡፡…
Read 1161 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 September 2015 09:07
በኤርፖርት መሰረተ ልማትና ጥገና ላይ ያተኮረ አለም አቀፍ ጉባኤ ሊካሄድ ነው
Written by Administrator
ከተለያዩ የአለም ክፍሎች የተውጣጡ በአቬሽን ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶችን የሚያሳትፍ “አይማ አፍሪካ” የተሰኘ ዓለም አቀፍ ጉባኤ በአዲስ አበባ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ፣ ከፊታችን ማክሰኞ ጀምሮ ለ3 ቀናት ይካሄዳል፡፡ ጉባኤው በተለይም በአገሪቷ ያለውን የኤርፖርት የመሰረተ ልማት እድገት ለማስተዋወቅ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው…
Read 1525 times
Published in
ዜና
በግጭት ምክንያት የሚደርሰው የመንገድ ንብረቶች ውድመት እየተባባሰ መምጣቱን በአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን የመንገድ መብት ጥበቃና አስተዳደር ገለፀ፡፡ አስተዳደሩ ያለፈው ዓመት የስራ አፈፃፀሙን አስመልክቶ ከትላንት በስቲያ በሰጠው መግለጫ በበጀት ዓመቱ በ569 የመንገድ ንብረት ላይ አደጋዎች ደርሰው ከአምስት ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት…
Read 1802 times
Published in
ዜና