ዜና
“የዲሞክራቲክ ተቋማት አለመጠናከር በምርጫው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳርፏል” የአሜሪካ እምባሲ የዘንድሮውን ምርጫ የመታዘብ እድል ያላገኘው የአውሮፓ ህብረት፤ ምርጫው በተለያዩ ተፅዕኖዎች መሃል የተደረገ እንደነበር የገለፀ ሲሆን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በበኩሉ፤ ምርጫው ሰላማዊ ቢሆንም የዲሞክራሲ ተቋማት አለመጠናከር በምርጫው ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳርፏል…
Read 3973 times
Published in
ዜና
ገንዘቡን ለፍትህና እኩልነት ለሚታገሉ ድርጅቶች እሰጣለሁ ብሏል ባለፈው ወር መጨረሻ ላይ በእስራኤሏ ባት ያም ከተማ በፖሊስ የድብደባ ጥቃት የደረሰበት ኢትዮ-እስራኤላዊው ወታደር ዳማስ ፓካዳ፣ የተፈጸመብኝ ጥቃት ከዘረኝነት የመነጨ ነው ሲል በአገሪቱ ፖሊስ ላይ ክስ መመስረቱንና ለደረሰበት ጉዳት የ100 ሺህ ዶላር ካሳ…
Read 4543 times
Published in
ዜና
*በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች ቅስቀሳ ሲካሄድ መታዘቡን ጠቁሟል የአፍሪካ ህብረት ታዛቢ ቡድን፤ ባለፈው እሁድ የተካሄደው የኢትዮጵያ አገራዊ ምርጫ ከአንዳንድ ጥቃቅን ችግሮች በቀር ሰላማዊና ተዓማኒ ነው አለ፡፡ በአንዳንድ የምርጫ ጣቢዎች ለመምረጥ ከተመዘገበው ሰው በላይ ድምጽ የተሰጠባቸው ወረቀቶች መገኘታቸውን የጠቀሰው ታዛቢ ቡድኑ፤ በተወሰኑ…
Read 2591 times
Published in
ዜና
ከአሜሪካና ከአውሮፓ ይመጡ የነበሩ ታዛቢዎች ቀርተዋል። አለምክንያት አይደለም።ምርጫዎች ምንም ቢሆኑ፣ በሰላም ከተጠናቀቁ በቂ ነው የሚል ተስፋ ቢስነት ሰፍኗል።አለማቀፍ የሚዲያ ተቋማት በምርጫው እለት ካልሆነ በቀር ብዙም ቦታ አይሰጡትም። ለፖለቲካ ምርጫ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጡ የነበሩ የአሜሪካና የአውሮፓ መንግስታት፣ ዛሬ ዛሬ ድምፃቸው ቢጠፋ…
Read 4530 times
Published in
ዜና
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ በእስር ላይ የሚገኙትን የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌን አያያዝና የወቅቱን አጠቃላይ ሁኔታቸውን በተመለከተ ምርመራ እያካሄደ መሆኑን ማስታወቁን ዘ ጋርዲያን ትናንት ዘገበ፡፡የተመድ የግርፋትና ስቃይ መከላከል ልዩ ክፍል ባልደረባ የሆኑት ጁአን ሜንዴዝ ባለፈው ዓመት ሰኔ ወር ላይ በየመን አውሮፕላን ማረፊያ…
Read 3484 times
Published in
ዜና
በነገው ዕለት የሚካሄደው 5ኛው አገር አቀፍ ምርጫ፣ በደቡብ ክልል ከፋ ዞን ቦንጋ ከተማ፣ ጊምቢ ምርጫ ክልል ላይ እንደማይደረግና ምርጫው ላልተወሰነ ጊዜ መተላለፉን ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መርጋ በቀና ከትናንት በስቲያ በሒልተን ሆቴል ጉዳዩን አስመልክቶ ከጋዜጠኞች ለቀረበላቸው…
Read 2801 times
Published in
ዜና